January 10, 2019
1 min read

ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው የሱዳን ስደተኞች ካምፕ ግጭት ተፈጠረ

93644

በጋምቤላ ውስጥ በሚገኘው የሱዳን ስደተኞች ካምፕ በተፈጠረ ግጭት ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ፡፡ የሞቱ ሰዎችም አሉ ተብሏል፡፡ የግጭቱ ምክንያት እስካሁን ባይታወቅም በቦታው በሰፈሩ የጋጃክና የጋጆይክ ጎሳዎች መካከል ከፍተኛ ፀብ እንደተፈጠረ የደቡብ ሱዳን ጋዜጣ የሆነው ኒያሚሊፒዲያ ዛሬ ዘግቧል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=ncwpPfdrV3E&t=991s

አንድ ምንጭ ለጋዜጣው እንደተናገረው በተፈጠረው ግጭት የቆሰሉ በርካታ ከመሆናቸውም በላይ የሞቱም ያሉ ሲሆን ቁጥራቸው ግን አልታወቀም፡፡ ይህ ግጭት የተፈጠረው እሁድ እለት እንደነበርና የኢትዮጵያ ፖሊስ ጣልቃ ገብቶ ባያስቆመው የበለጠ ብዙ ሰው ይሞት እንደነበር ጋዜጣው አስረድቷል፡፡

93641
Previous Story

ጥብቅ መረጃ – ተስፋዬ ኡርጊ: ከበግ ደላላነት እስከ ጌታቸው አሰፋ ዋና ቀኝ እጅነት

93647
Next Story

የኦብነግ አመራሩ ‹‹በኦጋዴን ቻይናዎቹን ግን ማን እንደገደላቸው አናውቅም፡፡›› አሉ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop