January 9, 2019
1 min read

ባህርዳር ከተማ ሁለት ዓይነት የተቃውሞ ሰልፎችን አስተናግዳለች

93632

የክልሉ አስተዳዳሪ አዴፓ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ በተቀመጠበት በዛሬው ዕለ ባህርዳር ከተማ ሁለት ዓይነት የተቃውሞ ሰልፎችን አስተናግዳለች::
https://www.youtube.com/watch?v=pKU8igiCV3I&t=500s
አንደኛው ትናንት መከላከያ ሰራዊት በምዕራብ ጎንደር ዞን የፈጸመውን ግድያ በመቃወም ሲሆን ሌላኛው ከቤኒሻንጉል ጉምዝ እና ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው በባህርዳር የተጠለሉ ዜጎች መንግስት ይረዳቸው ዘንድ ለመጠየቅ ነበር::
ከቤኒሻንጉልና ኦሮሚያ የተፈናቀሉት ወገኖች መንግስት ምንም ድጋፍ እያደረገላቸው እንዳልሆነ በተደጋጋሚ መግለጻቸውን በዘ-ሐበሻ ድምጻቸውን ስናሰማ መቆየታችን የሚታወስ ነው::

93629
Previous Story

“የትግራይ ክልል መንግስት አዝዞ ነው”

93659
Next Story

በፖለቲካ ፓርቲዎች እና ድርጅቶች በቀጣይ በሚደረገው ውይይት እና ድርድር ዙሪያ ከምርጫ ቦርድ ጋር እየመከሩ ነው

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop