የጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከሰሞኑ በተማሪዎች መካከል ግጭት ለመፍጠር የሚንቀሳቀሱ አካላትን በመቃወም ዛሬ ሰልፍ አድርገዋል፡፡
በሰላማዊ ሰልፉ ላይ <<እኛ የኢትዮጵያ ልጆች ምንግዜም አንድ ነን፡፡ ተማሪዎችን ለማጋጨት የሚጥሩ አካላት አይሳካላቸውም፤ በተማሪዎች መካከል ልዩነት ለመፍጠር የሚሞክሩ አካላት ከድርጊታቸው መቆጠብ አለባቸው>> በማለት አሳስበዋል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=ibs_Mi6_X_s