November 24, 2018
1 min read

የትግራይ ክልል ጌታቸው አሰፋን ለፌዴራል መንግስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት የቀደሞ የአየር ኃይል አዛዥ አሳሰቡ

92709

የእስር ማዘዣ የወጣባቸውን የቀድሞውን የደህንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን የትግራይ ክልል ለፌዴራል መንግስቱ አሳልፎ መስጠት እንዳለበት የቀደሞ የአየር ኃይል አዛዥ ጀነራል ተክለሃይማኖት አሳሰቡ:: ጀነራል አበበ በአዲስ አበባ ዛሬ ታትሞ ከወጣው ኢቶጲስ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ክፍል 2 ቃለምልልስ “የፌዴራል መንግስቱ በአቶ ጌታቸው አሰፋ ላይ ያወጣውን የ እስር ማዘዣ እንዴት ያዩታል?” በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ:
https://www.youtube.com/watch?v=ibs_Mi6_X_s

92693
Previous Story

በአዲስ አበባ የጦር መሳሪያ ዋጋ ይፋ ሆነ

92713
Next Story

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop