ቴዲ አፍሮ አዲስ ነጠላ ዜማ ለቀቀ

/

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ስለብሄራዊ ቡድናችን “መሬት ሲመታ” የሚል ወቅታዊ ዜማ ለቀቀ። ዜማውን እነሆ ለዘ-ሐበሻ አንባቢያን ብለናል።
ዋልያ፣ ዋልያ፣ ዋልያ፣ ዋልያ
ዋልያ ብቁ፣
ይታይ ሰንደቁ፣
ወኔ ታጠቁ፤
. . .ባና ባና ሳተናው ዋልያ
የኮርብታው ብርቱ
የዳሸን ተራራ ጫፍ ላይ ያረገው
እንዲታይ ሰንደቁ . . .

ተጨማሪ ያንብቡ:  "የገጠምነው ጠላት የኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነውን ጠላት ነው" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

1 Comment

Comments are closed.

Share