October 19, 2013
1 min read

ቴዲ አፍሮ አዲስ ነጠላ ዜማ ለቀቀ

8504

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ስለብሄራዊ ቡድናችን “መሬት ሲመታ” የሚል ወቅታዊ ዜማ ለቀቀ። ዜማውን እነሆ ለዘ-ሐበሻ አንባቢያን ብለናል።
ዋልያ፣ ዋልያ፣ ዋልያ፣ ዋልያ
ዋልያ ብቁ፣
ይታይ ሰንደቁ፣
ወኔ ታጠቁ፤
. . .ባና ባና ሳተናው ዋልያ
የኮርብታው ብርቱ
የዳሸን ተራራ ጫፍ ላይ ያረገው
እንዲታይ ሰንደቁ . . .

icc logo1381718589
Previous Story

ያለም አቀፉ ወጀል ፍርድ ቤት ምስክር

Next Story

ቴዲ አፍሮ በማርፈዱ ሸራተን እንዳይገባ ተከለከለ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop