October 31, 2017
1 min read

ስንታየሁን በቶሎ ለመርዳት ለጠየቃችሁን ሁሉ

በርካታ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎች የስንታየሁን አሳዛኝ ታሪክ ካደመጣችሁ በኋላ “እንዴት ልንረዳው እንችላለን?” የሚል ጥያቄዎችን አቅርባችሁልናል:: ለአብዛኞቻችሁ በግል መልዕክት የሚረዳበትን መንገድ ስንጠቁም ነበር:: ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለሁላችሁም ለማሳወቅ ያህል ስንታየሁን ለመርዳት የምትችሉበትን መንገድ እንጠቁማለን::
በሰሜን አሜሪካ አትላንታ የሚሰራጨው አድማስ ራድዮ እና ወ/ሪት ጤናዳም ዓለሙ ሃላፊነቱን በመውሰድ ድጋፍ በማሰባሰብ ላይ ናቸው:: ስለሆነም በስልክ ቁጥር +1 770-568-8861 በመደወል ወ/ሪት ጤናዳምን ማግኘት ማነጋገር ትችላላችሁ::
መረጃውን ሼር በማድረግ/በራስዎ ፌስቡክ ገጽ ላይ በመለጠፍ ይተባበሩ::

Previous Story

ኢትዮጵያን ከመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ የማውጣት ፕሮጄክት – (ሉሉ ከበደ)

addis ababa street
Next Story

አዲሱ የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ የባርነት አዋጅ ነው የባርነት አዋጁን አጥብቀን እንቃወማለን !

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop