October 7, 2013
1 min read

ከሜዲትራንያኑ የባህር አደጋ የተረፈው ኢትዮጵያዊ አጭር የቪዲዮ ምስክርነት

ጋዜጠኛ ክንፉ አሰፋ የሰሃራ በረሃን አቋርጠው በሊቢያ ወደ ጣሊያን ከሚሄዱትና፤ ከሰሞኑ አደጋ ከተረፉት ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን መካከል አንዱን አነጋግሮታል። አጭር ምስክርነቱን እናካፍላችሁ። ይህ ቃለ ምልልስ በሰሞኑ በላምፔዱዛ ያለቁትን ወገኖች ሱማሊያውያን እና ኤርትራውያን ብቻ ናቸው የሚለውን ስህተት መሆኑን የሚያጠናክር፤ ዘ-ሐበሻ ኤርትራውያን ነን የሚሉት ኢትዮጵያውያንም ናቸውና በአደጋው የኢትዮጵያውያንም ሕይወት ጠፍቷል የሚለውን መረጃ የሚያጠነክር ነው፦

4 Comments

  1. Komche, banda neger. denqoro,mejemeriya ye facebook ateqaqem temar. yetesereze neger yelem. hul gize kefat eyasebk denqureh qereh.

  2. It is heart breaking. I feel sad for the victims and their beloveds. Thank u Zehabesha for informing the truth.

Comments are closed.

Previous Story

ይድረስ ለወዳጄ….

mulatu teshome
Next Story

የዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ጀርባ ሲገለጥ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop