October 6, 2017
1 min read

የብርጋዴር ጀነራል መላኩ ሽፈራው መክዳትና የሳዲቅ አህመድ “የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሕወሓት ግዞት” ዘገባ

81276

ብርጋዴር ጀነራል መላኩ ሽፈራው ስርዓቱን ከድተው አሜሪካ ተከትሎ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው:: የጀነራሉ መክዳት የሚጠበቅ ነው:: በተለይ የትግራይ ተወላጅ ያልሆኑ የጦር መኮንኖች አጋጣሚውን ካገኙ እንደሚከዱ ምልክት የሰጠ ነው:: ሳዲቅ አህመድ “የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የሕወሓት ግዞት” በሚል ሰርቶት የነበረው ጥናታዊ ዘገባ ላይ የዘረዘራቸው እውነቶች ለጀነራሉ መክዳት ምክንያት እንደሚሆን ጥርጥር የለንም::
ዘገባውን ላልተመለከታችሁት እንደገና ጋብዘናል::
https://www.youtube.com/watch?v=N_osP_I_1tE

2 Comments

  1. Russia educated persons I KNOW ARE are usually ignorant of their field of study. How come this person sounds good?

  2. እንደማንኛቹም ጥገኝነት ጠያቂዎች ቢጠይቅ ምን ይገርማል ዶክተሩ ፡ኢንጂነሩ ፡ የተማረው ፡ያልተማረው ጥገኝነት ጠይቆ አይደልንዴውጭያለው ፡
    ይልቅ ኬዝ ቀቅሉለት በቶሎ፡
    እንኳን ማንም የማያውቃቸው ግለሠቦች ባለ ምጡቅጭንቅላቱ መለስም
    ሔዷል ፡፡ በግለሠብ ላይ የተንጠለጠለ ስርአት አይደለም፡፡
    አየለ ሔደ ደበበ መጣ ራስን በራስከማስተዳደር ጋር አይገናኝም ፡
    መቼ ይሆንየምትማሩት፡፡

Comments are closed.

bbn daily ethiopian news march 2
Previous Story

በሀሮማያ የተካሔደውን ተቃውሞ ተከትሎ ሰዎች ታሰሩ

Next Story

የምንፈልጋቸው ነገሮች ነገር ግን ደግሞ ሂደታቸው የጨለሙብን !!  ግልጽ መሆን ያለባቸው መሰረተ-ሃሳቦች!! –   ፈቃዱ በቀለ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop