October 26, 2016
1 min read

እነ ሳሞራ የኑስ አዲስ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሊከፍቱ ነው

ከሙሉቀን ተስፋው

አዲሱ የራናይሰንስ ኔትወርክ ቴሌቪዥን፤ በሳሞራ የኑስ ከፍተኛ ሸር ሆልደርነት እና በአፍቃሪ ኢህአዴግ ዲያስፖራዎች ትብብር ሊቋቋም መሆኑን ሰማን።
ይህ የወያኔን ከፍተኛ ባለስልጣናት የገንዘብ እና ፈቃድ ድጋፍ ያገኝው የቴሌቪዥን ጣቢያ ሌላው ድብቁ በዓመት ኢቢሲ ሳይሰራ የሚያግብሰውን 112 ሚልየን ብር ገቢ ለመንጠቅ ያለመ ነው፡፡

ሌላው የፕሮፓጋንዳ ጣቢያ በአንድ ጥያቄ ከብሮድካስት ባለስልጣን ፈቃድ ያገኝ ሲሆን፡ አንዳንድ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ከገበያ ለማስወጣት እና ስልታዊ የወያኔ አላማን ለማራመድ የተነደፈ እቅድ ነው፡፡፡

ወያኔዎች በዐማራ ስም አዲስ የቴሌቪዥን ጣቢያ በመያዝ መከፋፈል እና መረጃ መቋጣጠር ድብቁ አዲሱ አጀንዳቸው እንደሆነም ሰምተናል።

Previous Story

በተለይ ለኦሮሞ ልሂቃን የተላከ ማስታወሻ (ከነፃነት ዘለቀ)

Next Story

በተስፋ መቁረጥ ኦነግ ሲጋለጥ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop