August 25, 2013
1 min read

የድምጽ ቃለምልልስ የሚኒሶታውን የአባይ ቦንድ ሽያጭ ካከሸፉት አክቲቪስቶች ጋር (Audio)

(ዘ-ሐበሻ) በሚኒሶታ የአባይ ቦንድን ለመሸጥ የተጠራው ስብሰባ ሳይጀመር በተነሳ ብጥብጥ ተቋርጦ የቦንድ ሽያጩ ሳይሳካ ቀርቷል። ለአዳራሽና ለአንዳንድ ወጪዎች በሺህዎች የሚቆጠር ዶላር ፈሶበት የተዘጋጀው ይህን ቦንድ ሽያጭ ያስተባበሩትን ወገኖች ዘ-ሐበሻ አግኝታ ለማነጋገር ያደረገችው ጥረት ባይሳካም፤ ካከሸፉት ኢትዮጵያውያን አክቲቪስቶች ጋር ዘ-ሐበሻ ቃል ተመላልሳለች። ግንዛቤ ያስጨብጣችኋልና ተከታተሉት፦

ቃለ ምልልስ ክፍል 1
[jwplayer mediaid=”6706″]

ቃለ ምልልስ ክፍል 2
[jwplayer mediaid=”6700″]

st paul ethiopia minnsota
Previous Story

በሚኒሶታ ኢሕአዴግ ለቦንድ የተከራየውን አዳራሽ ፖሊስ ከቦታል

Next Story

በሚኒሶታ የተጠራው የአባይ ቦንድ ሽያጭ ሳይጀመር ተበተነ (አጠቃላይ ዘገባ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop