March 13, 2016
1 min read

ኢትዮጵያውያን በሊድስ (እንግሊዝ) የኢሕአዴግ ኤምባሲ የጠራውን ስብሰባ ሳይጀመር አጨናገፉ | Video

(ዘ-ሐበሻ) በሃገረ እንግሊዝ ሊድስ ከተማ ውስጥ የኢህአዴግ ኤምባሲ የጠራው ስብሰባ ሳይጀመር በተቃውሞ መጨናገፉ ተሰማ:: በቭዲዮ ታግዞ ከ እንግሊዝ የተላከው መረጃ እንደሚያሳየው በስብሰባው ላይ ሕዝቡ ተቃውሞን በኢህ አዴግ ሰዎች ላይ ሲያሰማ ነበር:: በተፈጠረው ሁከትም በልማት ስም የተጠራው ስብሰባ ተጨናግፏል:: ቭዲዮውን ይመልከቱ::

Previous Story

ኦሮምያና “ልማታዊ ሙስናዎቿ”

Next Story

Hiber Radio: ኢትዮጵያ የአሰብ እና የምጽዋ ወደብን ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ማጓጓዣ እንድትጠቀም ጥሪ ቀረበላት፣ በኦጋዴን ውስጥ በኢሕአዲግ፣ በቻይና እና በጅቡቲ መካከል የተፈረመው ግዙፍ የነዳጅ ፕሮጀክት ከአካባቢው ተቆርቋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመውና ሌሎችም

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop