May 28, 2013
1 min read

በጥላሁን ገሠሠ ሥም እየነገደ ያለው ሰው ምነው ተው ባይ አጣ?

tlahoun gessesse


ከአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ አፍቃሪዎች አንዱ!

በሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የሆነ አንዴ ግለሰብ (የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ ባለቤት ወንድም ነኝ የሚል) በሙዚቃው ንጉስ ስም አንዴ የቴሌቪዥን ጣቢያ መክፈቱን ከሰማሁ ቆየሁ። ለጥልዬ አይደለም አንዴ የቴሌቭዥን ጣቢያ ሌላም ሌላም ይገባዋል። የሚያሳዝነውና የሚያሳፍረው ግን የተከፈተው ቴላቭዥን ጣቢያ የፕሮግራም ጥንጥኑና ቅንብሩ የሙዚቃውን ንጉስ ገድለ-ጥበብ ከመዘከር ይልቅ ዘረኛውን የወያኔ መንግስት ከተቃዋሚ ወገን ጥቃት ለመከላከል ሲተጋ መገኘቱ ነው።

የጥላሁን ገሠሠ ባለቤት የወ/ሮ ሮማን ወንድም ነው የሚባለው ሰው የሚመራው ይህ ቴሌቭዥን ጣቢያ በብርቅዬው አርቲስት ስም ይህን ርካሽ ተግባር ሲፈጽም፤ ተው ባይ ማጣቱ ላሊው በግርምት ያስደመመኝ ጉዳይ ነው።

ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

4 Comments

  1. Mr. Yetilahun adnaqi,

    Why don’t you challenge the TG-TV guy. if you have the evidence and capacity that is, in public media? All I see in your post is envy and zeal to settle political scores. Do you think Tilahun’s family trust you better than a journalist who has so far been speaking nothing but truth, leaving alone his being their relative?

    Aye Ethiopia, sintu teqotro!

  2. Challenge him with evedence like he does to Abebe Gellaw + with your real name or picture (Dr. Tilahun’s admirer bla bla doesn’t work).
    you sound like one of the FIDOs (Fools & Idiots Diaspora Opposition).

Comments are closed.

getting out of bed clipart
Previous Story

Health: 10 የእንቅልፍ ፀሮችና መፍትሄያቸው

rodas teklu
Next Story

ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በአትላንታ 25 ዓመት እስር ተፈረደባት

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop