አቶ አንዷለም አራጌ በቃሊቲ እስር ቤት የረሃብ አድማ ላይ ነው

ፍኖተ ነፃነት

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ም/ሊቀመንበርና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረውና ‹‹ሽብርተኛ›› በሚል የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት አቶ አንዷለም አራጌ በቃሊቲ እስር ቤት ከሌሎች እስረኞች በተለየ ሁኔታ እሱ ላይ ብቻ ትኩረት ተደርጎ መብቱ በመጣሱ፤ እንዲሁም በተፅእኖና ክልከላ ሰለባ በመሆኑ ከትላንት ጀምሮ የረሃብ አድማ ላይ መሆኑን ቃሊቲ የሚገኙ የፍኖተ ነፃነት ምንጮች ገለጹ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  ተስፋ (ከዘላለም ገብሬ)

2 Comments

  1. Betam teru agatami new lemengist.Mengist gedelew kemibal berehab adma erasun gedele bibal yeshalal.
    Tewut sirebew setugne belo yelemnal yane migib kekelachut yemut.

  2. Betam teru agatami new lemengist.Mengist gedelew kemibal berehab adma erasun gedele bibal yeshalal.Tewut sirebew setugne belo yelemnal yane migib kekelachut yemut.

Comments are closed.

Share