March 13, 2023
1 min read

ደብረ ብርሃን የሚገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ ነው

የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር አሁን ባለው አደረጃጀትና አነስተኛ መሰረተ ልማት ተጨማሪ ተፈናቃዮችን ማስተናገድ በማይችልበት ደረጃ ላይ መድረሱን አስታወቀ።

በአንጻሩ በፀጥታ መደፍረስ ምክኒያት ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው ወደ ደብረ ብርሃን የሚመጡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገልጿል።

ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው ከተማዋ ውስጥ ባሉ መጠለያ ጣቢያዎች የተጠለሉት ሰዎቸ ቁጥር 28 ሺህ መድረሱን ያመለከተው የከተማ አስተዳዳሩ ለተፈናቃዮቹ ተገቢው ትኩረት እንዳልተሰጠ ገልፆ ቅሬታ አቅርቧል፡፡

በመጠለያ ጣቢያዎቹ የተጠለሉ ተፈናቃዮችም በቂ የምግብ ድጋፍ እያገኙ እንዳልሆነ ገልፀዋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። VOA

333721558 2400141743497995 2944423163812098204 n 1 2

ደብረ ብርሃን የሚገቡ ተፈናቃዮች

333487876 539176001637317 5366780332885771822 n 1 1

ደብረ ብርሃን የሚገቡ ተፈናቃዮች

332798786 552502973371026 9159823829863352030 n 1 1

ደብረ ብርሃን የሚገቡ ተፈናቃዮች

በመጠለያ ጣቢያዎቹ የተጠለሉ ተፈናቃዮችም በቂ የምግብ ድጋፍ እያገኙ እንዳልሆነ ገልፀዋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። VOA

Leave a Reply

Your email address will not be published.

yelencho let lig abiy ahmed
Previous Story

ኦነግ ኦነግ የሚሸተዉ ብልጽግና ሊጸዳ ይገባዋል – ይበቃል ያረጋል ረታ

Abiy Grazani 2 2
Next Story

ሳይቃጠል በቅጠል !! „ወላሂ ሁለተኛ አማራ አልሆንም„ – ንጉሤ አሊ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop