March 2, 2023
2 mins read

የአድዋን የድል ቀን ወደ ውርደት ቀን የቀየሩትን የመንግስት ባላስልጣናት ልናወግዛቸው ይገባል

334204880 572766811246492 4904635407289962123 n 1 1 1 1 1ይህ በአል ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ ተሳትፎ በከፍተኛ ድምቀት በምኒሊክ አደባባይ ይከበር ነበር። እኔም አንዱ የህዝብ አካል ሆኜ ተሳትፌበት አውቃለሁ። በዛሬው እለት ግን በምኒሊክና በመስቀል አደባባይ የከተማው ህዝብ ድርሽ እንዳይል ከልክለው፣ በበአሉ የታደሙት የብልጽግና ከፍተኛ ባላስልጣናት፣ ካድሬዎችና ብልጽግና ድህነታቸው የታማኝነት ማሰሪያ ሰንሰለት አድርጎ በጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች ያደራጃቸው ምስኪኖች ብቻ ናቸው። ሌላው ህዝብ ወደ አደባባዮቹ እንዳይደርስ በወታደር፣ በፌደራል ፖሊስና በከተማው ፖሊስ እንደ ከብት ከመንገድ እየተነዳ እንዲወጣ ተድርጓል።

በአንዳንድ ቦታዎች በድብደባ ጉዳት የደረሰባቸው እንዳሉ መረጃው ደርሶኛል። ሁኔታውን ለተመለክተ ቀኑ የበአልና የደስታ ሳይሆን ከተማው በጠላት ተወሮ የሃዘን ጥላ ያጠላበት ቀን ይምስል ነበር። ይህ በወሬ ሳይሆን በአካል ወደ መስቀል አደባባይ ከጓደኞቼ ጋር ለመሄድ ሞክሬ ከደረሰብኝ ተነስቼ ነው የምጽፈው። እንኳን ለዚህ ቀን አበቃህ የምትሉ ምጸተኞች እንዳላችሁ አውቃለሁ። በምጸታችሁ አላዝንም። የማዝነው ከታሪክ መማር ለተሳናቸው እብሪተኛ የሃገሪቱኛ ገዥዎች ነው።

V Day turned into a day of ignominy. Residents of Addis were denied the right to celebrate the V of Adwa at any of the city’s public Squares.Only PP affiliates, officials and cadres were allowed to get into Meskel Square.Menelik Sq was also off the limit to revellers.I was there

Andargachew Tsige

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

የኦህዴድ መራሹ ብልፅግና  መንግስት  በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን  ዜጎች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ የነፃ እርምጃ  ግድያዎች  መንግስት ያሰበውን የፖለቲካ ግብ ያሳካለታል  ወይ ? በኔ አመለካከት እነዚህ የንፁሃን ዜጎች  የጅምላ ግድያዎች  በሁለት በኩል እንደተሳለ ቢላዎ (double edge sword) ናቸው:: ፩- መንግስት እያሰላው

 የኦህዴድ መራሹ ጅምላ ግድያዎች ስሌት (ሸንቁጥ- ከምዕራብ ካናዳ)

January 24, 2025
እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።

በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?

January 23, 2025
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

Go toTop