December 4, 2022
2 mins read

ጽርሐ ጽዮን እሮጣለሁ” መንፈሳዊ ዓላማ ያለው የጎዳና ላይ ሩጫ በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ

317814169 507027314790494 4978918152197495755 n
317814169 507027314790494 4978918152197495755 n
መነሻውን ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን በማድረግ መድረሻውን ጽርሐ ጽዮን ቅድስት ማሪያም አንድነት ገዳም ያደረገው ሩጫ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ አብርሃምን ጨምሮ ታላላቅ የአብያተ ክርስቲያኗ አባቶች፣ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተሳትፈውበታል።
317840957 507029451456947 5540336957026957894 n
በመርሐ ግብሩ ላይ አትሌት ሻለቃ ኀይሌ ገብረ ሥላሴ በክብር እንግድነት ተገኝቷል።
318332166 507027148123844 2535303803093913041 nበሩጫው ከሴቶች ገንዘቤ ጋረድ ፤ ከወንዶች ያረጋል ቀሬ ፤
ከአካል ጉዳተኞች በወንዶች ሞገስ እስከዚያው እንዲሁም
በሴቶች እናትሁን ዓለም አሸናፊ መሆናቸውን አሚኮ የዘገበ ሲሆን ከአረጋውያን ደግሞ በወንዶች አደመ መንግሥቱ
በሴቶች ደግሞ ትነበብ ታደለ መንፈሳዊ ሩጫውን በአሸናፊነት አጠናቅቀዋል።
መንፈሳዊ ሩጫው ለጽርሐ ጽዮን ቅድስት ማርያም አንድነት ገዳም እና በውስጡ ለተካተቱ ዘርፈ ብዙ መንፈሳዊ ፕሮጀክቶች ገቢ የማሰባሰብ ዓላማ ያለው መሆኑም ታውቋል።
አዲስ አድማስ

1 Comment

  1. ወይ አማራ እግርህ መቆሚያ ተኩልክሎ የአገኘሁ ተሻገርና የደመቀ መኮንንን በአል ለማክበር ሽር ጉድ ትላለህ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

FiBsfBgXoAAqoh1
Previous Story

የዐማራ የህልውና ትግል መርህ የትግል ጥሪ

wweeeeo
Next Story

‹‹መዋቅራዊ ማሻሻያ መርሃ-ግብር!!!›› ከዓለም ባንክና አይኤምኤፍ ሆድቃ፣ ዶላር ፍለጋ በጨረቃ!!! (ክፍል 2) – ሚሊዮን ዘአማኑኤል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop