ጃዋር መሐመድ ተከበብኩ ካለ የሚገደለው አማራ ነው፣ ከአብይ ጋር በስልጣን ከተጣሉ የሚገደለው አማራ ነው

ጃዋር መሐመድ ተከበብኩ ካለ የሚገደለው አማራ ነው፣ ከአብይ ጋር በስልጣን ከተጣሉ የሚገደለው አማራ ነው። ኤጀቶ ጥያቄው ካልተመለሰ የሚገደለው አማራ ነው። በዚህች ሀገር የሆነ ነገር ሲፈጠር የሚገደለው አማራ ነው። የሩዋንዳው የዘር ጭፍጨፋ ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል። በአማራ ላይ ጀኖሳይድ እየተፈፀመ ነው። ይሄንን በመረዳት ሁላችንም ለመፍትሔው እንነሳ።
መንግስት የወልቃይትን ጉዳይ ለድርድር ማቅረብ ማቅረብ የለበትም። ወልቃይት የአማራና የትግራይ ጉዳይ ብቻም ሳይሆን፣ የምስራቅ አፍሪካ የፀጥታ ጉዳይ ነው።
ኦሀድ ቤንአሚ – የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያ
———————————————————-
በአማራ ላይ የሚደረገውን ጀኖሳይድ የሚክዱ ሰዎች፣ ጭፍጨፋው እንዲቀጥል የሚፈልጉ ናቸው። ኢዜማ የሚባለውን ፓርቲ ጨምሮ ከመንግስት ጋር የሚሰሩ በርካታ ፓርቲዎችም ወንጀሉን ጀኖሳይድ አይደለም ብለዋል።
እነዚህ ፓርቲዎች ጀኖሳይዱን የሚክዱት በሀገር እና አለም አቀፍ ደረጃ ጀኖሳይዱ እንዲቆም በተለዬ ሁኔታ እንዳይሰራ፣ በወንጀለኞች ላይ እርምጃ እንዳይወሰድ፣ ሞቱን በመጠባበቅ ያለው አማራም ልዩ ጥበቃ እንዳይደረግለት በማቀድ ነው።
(መስከረም አበራ – ለኢትዮ ንቃት ሚዲያ ከተናገረችው ከተናገረችው የተወሰደ)
ተጨማሪ ያንብቡ:  ሰበር ዜና- የቀድሞው የአረና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አስራት አብርሃምን ጨምሮ ታዋቂ ፖለቲከኞችና ምሁራን አንድነት ፓርቲን ተቀላቀሉ

1 Comment

  1. አማራው የአይሁዳውያንን የትግል ስልት ካልተከተለ መገደል፣መሳደድ፣መዋረዱ ይቀጥላል የአሳምነውን መንፈስና የትግል አርማ ካነገበ እራሱን ያድናል ኢትዮጵያንም ከመፈረካከስ ያድናል ለራሱ ካልቆመ ለሱ የሚቆምለት አይኖርም ።መስከረም አበራ ሴትም እናትም ነች እሷ ይህን ካደረገች ከሌላው ምን መጠበቅ አለበት። የአማራው ኤሊት ዲስኩሩን አቁሞ በክራቫት መጀቦኑን አቁሞ አንድም ለወገኑ አንድም ሉራሱ ክብር መጋጋጥ አለበት።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share