አብይ አህመድ ኦሮሚያ ለምን ተነካች ባዲስ አበባ ብለው ለምን ደነፋ ?!

 አብይ አህመድ በፓርላማ ንግግራቸው ላይ ቁጣ በተሞላበት አነጋገር ለምን በኦሮሚኛ ተዘመረ አላችሁ ብለው ደንፍተዋል ።ሆኖም ግን እሳችው አደባብሰው ፣ሸፍነው ያለፉት ሀስት ጉዳይ አለ ። በአዲስ አበባ ውሰጥ ፣ ከድሮ ጀምሮ በጃልሜዳም ጥምቅት ባህል ላይ ፣እንዲሁም በሙዚቃም አለም ላይ ኦሮሞኛ ሲዘፈን ኖሯል ።ችግሩ የኦሮሞኛ መዝሙሩ ላይ ሳይሆን ፣ ችግሩ የኦሮሞ ሰንደቅ አርማው ዝማሬ ላይ ነው። አንድ ሀገር አንድ ባንዲራ አንድ መዝሙር ከሌላት ምኑን አንድ ሆንን።
የኦሮሞ ተማሪዎች ከሌሎች ኢትዮጵያኖች የተለዩ ሆነው እንዲያድጉ ፣ ኢትዮጵያዊነታችውን ትተው ኦሮሞነታቸውን እንዲያጠብቁ በመንግስት ወጪ እየታገዙ ይገኛሉ። ኢትዮጵያዊ ናሺናሊዝምን ደምስሶ ብሄርተኛን ማጋነን መጨረሻው ውድቀት መሆኑን እንደ ዶ/ር ደረጃ ትምህርታቸው ሊረዱት ይገባ ነበር ። የሚያሳዝነው ፣የኦሮሞ ተማሪዎች ፣ ከሊሴ ተማሪዎች፣ ከፈረንሳይ ፣እንዲሁም ከኢንግሊዝ ተማሪዎች ጋር ማነጻጸራቸው ሌላው አሳዛኝ እና እጅግ አሳሳቢ ጉዳይም ነው። እንግሊዞች፣ ፈረንሳዮች፣ ጣሊያኖች በራሳቸው ቋንቋ ፣ በራሳችው ባንዲራ ስር መዘመራቸው ከኦሮሞ ተማሪዎች ጋር ምን አገናኘው ? ሌላው የሚገርመው ፣ ዶ/ር አብይ በመከላከያ ተገኝተው ከዘረ ፓለቲካ ውጡ ፣ በብሂር አትመኑ እያሉ ይደሶኩሩና ፣ የኢትዮጵያ ግማሽ ሕዝብ ቁጥር ነው የሚሉትን ኦሮሞን ግን ብሄርተኛ ለማድረግ ሲጥሩ ፣ሲያበረታቱ ይስተውላሉ ። ሌላው ፣ ዶ/ር አብይ በአዲስ አበብ ዙሪያ ብለው ፣ ሸዋ የኦሮሞ እንብርት ማድረጋቸው ነው። ስልጣን ላይ ስላሉ እንጂ አዲስ አበባም የእሮሞ እንብርት ናት ለማለት ወደኋላ የሚሉ አይመስለኛም ።
እንግዲህ በእሮሞኛ እንብርት ማለት ምን እንደሆነ እንቆቅልሽ የሆነብን ብዙ አማራዎች አለን ። እንበርት የምናውቀው መሀል ላይ ያለ እንጂ አፍንጫ እንብርት ሆኖ አያውቅም ። አዲስ አበባ ስትሆን ፣ ሸዋ ለአሩሲ አጎራባች ፣ለወለጋ በደቡብ አጎራባች እንጂ ሸዋ የኦሮሚያ /የኦሮሞ |እንብርት ልትሆን ልትሆን አትችልም ። በ1983 ያለ አግባር በህወህት እና በኦነግ ስምምነት የተነጠቀ መሬት ነው። ወልቃይት /ራዕያ ፣ ሸዋ ና መተከል ወደ አማራ ግዛታቸው ሊመለሱ ይገባል ፣ ዶ/ር አብይ እንብርታቸውን አሩሲ ላይ አልያም ወለጋ ሄደው ቢፈልጉ መልካም ነው።
Shewa Amhara

https://zehabesha.com/ethiopia-more-than-200-ethnic-amhara-have-been-killed-in-an-attack-in-the-countrys-oromia-region/

ተጨማሪ ያንብቡ:  "ትውልድና ሃገር እየገደሉ የተከበሩ መባል የለም!"

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share