February 18, 2022
1 min read

በሶማሌ ክልል ጉዳዮች ላይ የክልሉ ፕሬዚዳንት ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል

ሶማሌ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ለሚደረገው ጥረት ካቢኔው 500 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ማፅደቁን አስታውቋል።

ክልሉ ከዚህ በፊት ከራሱ ካዝናና ከፌደራል መንግሥቱ የተገኘ እስካሁን ጥቅም ላይ ያዋለውና ሊያውል ያዘጋጀው አጠቃላይ ተጨማሪ በጀት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ መደረሱ ተገልጿል።

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ መሃመድ በድርቁ፣ በመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች፣ ሰሞኑን በተሰማ የተቃውሞ እንቅስቃሴና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል።

ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡት። VOA

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ/ም በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ሃዘን ሞልቶ ደም እንደ ጎርፍ የፈሰሰባት ቀን!!!

127438
Next Story

የአሸባሪው ሕወሓት አምስቱ መደራደሪያዎቸ ላይ ዝምታ ያዋጣናል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop