February 5, 2014
1 min read

አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት ተነሱ

sewenet Bishaw

(ዘ-ሐበሻ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን ከ31 ዓመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ያበቁት፣ ለዓለም ዋንጫ ተሳትፎም ጥሩ ውጤት በምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ያስመዘገቡት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ከአሰልጣኝነታቸው ተነሱ።

ከቀናት በፊት በቻን የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ደካማ ውጤት መመዝገቡን ተከትሎ በተሰጡ አስተያየቶች የተበሳጩት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው “በፌስቡክ የሚሰጡ አስተያየቶች ቡድኔን ጎድተውታል” ማለታቸው አይዘነጋም።

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በአሰልጣኝ ሰውነት መባረር ዙሪያ ዛሬ መግለጫ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

ተጨማሪ ዝርዝር ዘገባ ወደ በኋላ ይጠብቁ

3 Comments

  1. This not the right decision to take sewinet Bishaw from his excelent job he was thebest trainer or coach ever .who the hell will replace him i hope someone with a bit of talant.

  2. It is good decision. Now I’m happy because he was unable to coordinate talented players especially those comes from other countries like Fuad Ibrahim and others. bye

Comments are closed.

Previous Story

አርቆ ለማየት ግመል ጀርባ ላይ መቀመጥ ያስፈልገናል ወይ? – ከመኳንት ታዬ (ደራሲና ገጣሚ)

Next Story

ደመቀ መኮንን: ልምድ ያለው ውሸታም

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop