December 6, 2013
1 min read

አርቲስት ሻምበል በላይነህ በሳዑዲ አረቢያ ለተሰቃዩና ለሞቱ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ አቀነቀነ

10548

(ዘ-ሐበሻ) ተወዳጁ ድምፃዊ ሻምበል በላይነህ ከሰሞኑ በሳዑዲ አረቢያ ለሞቱትና ለተጎዱት ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ የሚሆን አንድ ነጠላ ዜማ ለቀቀ።

ሃገራዊ ዘፈኖችን በብዛት በመዝፈን የሚታወቀው ሻምበል በላይነህ ከሰፊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን ቆመው አሁን ያለው ስርዓትን “የምትሰራው ጥፋት ነው፤ አስተካክል” ከሚሉ ጥቂት አርቲስቶች መካከል አንዱ ሲሆን፤ ዛሬ የለቀቀው ነጠላ ዜማም እንዲሁ ለሃገሩም ሆነ ለወገኑ ያለውን ፍቅር የገለጸበት ነው። ሻምበል በተለይ ኢትዮጵያውያኑ በሳዑዲ አረቢያ ኢምባሲ አለን ብለው ቢጠጉ ስለመገፋታቸው በዚህ ነጠላ ዜማው ላይ አቀንቅኗል። ዘፈኑን ተካፈሉት፦

3 Comments

Comments are closed.

abune petros
Previous Story

ለእምነት፣ ለእውነትና ለሕሊና የሚስማማ ሥራ እንስራ

Next Story

ስለሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ ጉዳይ፦«የዋህነት ጸባይ እንጂ እምነት አይደለም» – መጽሀፈ ምሳሌ ምዕ 3 ቁ 1

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop