March 22, 2017
1 min read

በሳንጃ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ በተወረወረ ቦምብ 6 ሰዎች ቆሰሉ | ከፋኝ ጦር አስተዳዳሪው ቤት ላይ የቦምብ ጥቃት አደረሰ

ከሙሉነህ ዮሐንስ

ጎንደር ሳንጃ ከተማ በውጥረት ውስጥ እንደምትገኝ ተዘገበ:: ላለፉት ጥቂት ቀናት በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የሰነበተችው ሳንጃ ከተማ ውስጥ ከሕወሓት መንግስትና በኩልም እንዲሁም ከከፋኝ ጦርም ጥቃቶች ተሰንዝረዋል::

አርማጭሆ ሳንጃ ከተማ በ12/07/09 ከምሽቱ 3፡09 ሰዓት በከፋኝ ጦር ወደ ከተማዋ እያሱ ይላቅ ቦንብ አስተዳዳሪው ቤት ተወርውሮ ጉዳት ማድረሳቸው ተዘግቧል:: የከፋኝ ሃይሎች የጀግናው ጎቤ መልኬ ደም በከንቱ ፈሶ አልቀረም ጥቃቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል ማለታቸው ታውቋል።

በጥቃቱ የተበሳጨው ወያኔ ከፋኞችን ከህዝብ ለማጣላት በንግድ ባንክ ላይ ፈንጅ ጥቃት እንደሰነዘረ ጥብቅ መረጃ ደርሶናል። እማኞች እንደጠቀሱት በተመሳሳይ ቀን ሳንጃ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ በተወረወረ የወያኔ ቦንብ ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆስለው በአሁኑ ሰዓት ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛሉ።

ሳንጃ ከተማ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ትገኛለች::

Previous Story

በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አሳሳቢ ሆኗል | ከግማሽ በላይ የመንግሥት ሠራተኞች ትክክለኛ የትምህርት ማስረጃ የላቸውም

Next Story

የዳዊት ጠጠር! (መብራቱ ከስቶክሆልም)

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop