December 1, 2014
3 mins read

Hiber Radio: በመስቀል አደባባይ ለተጠራው የአዳር የተቃውሞ ሰልፍ የአደባባይ ቅስቀሳ ይጀመራል፤ ሁበር በኔቫዳ ታገደ

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
Hiber Radio: በመስቀል አደባባይ ለተጠራው የአዳር የተቃውሞ ሰልፍ የአደባባይ ቅስቀሳ ይጀመራል፤ ሁበር በኔቫዳ ታገደ 1

የህብር ሬዲዮ ህዳር 21 ቀን 2007 ፕሮግራም !

 

አቶ ወረታው ዋሴ የሰማያዊ ፓርቲ የፋይናንስ ሀላፊ በመስቀል አደባባይ የተጠራውን ተቃውሞ አስመልክቶ ከህብር ሬዲዮ ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተወሰደ (ሙሉውን ያዳምጡ)

በጥቁሩ ወጣት ላይ የተፈጸመው ግድያ እና ጥቁርነት እና የአሜሪካ የሕግ አስከባሪዎች እርምጃ ተቃውሞውና ይዟቸው የመጣው የዘር መድልዎ እርምጃ እርምጃዎች (ልዩ ዝግጅት)

የኦባማ ኬር ዳግም ምዝገባና የአይ ኤር .ኤስ ቅታት ባልተመዘገቡት ላይ (ልዩ ቃለ መጠይቅ ከአቶ ተካ ከለለ በአትላንታ የቲኬ ሾው አዘጋጅ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ ሁለተኛ ክፍል))

ዜናዎቻችን
በመስቀል አደባባይ ለተጠራው የአዳር የተቃውሞ ሰልፍ ከነገ ጀምሮ የአደባባይ ቅስቀሳ ይጀመራል

ሕዝቡ ከወዲሁ በተለያዩ መንገዶች የተቃውሞውን ጥሪ እንደሚደግፍ እየተገለፀ ነው

ኢትዮጵያና ግብፅ በአካባቢው የበላይነት ፉክክር ውስጥ መግባታቸው ተዘገበ

የሙባረክ በፍርድ ቤት ነፃ መባል ግብፃዊያንን ለሁለት ከፈለ

ደቡብ አፍሪካ ህገወጥ ያለቻቸውን ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አሰረች

ታንዛኒያ ከዓመት በላይ ያሰረቻቸውን ከ250 በላይ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ አገራቸው ላከች

የኬኒያ ፍርድ ቤት አገሪቱን ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር ያገናኛል የተባለውን ግዙፍ የወደብ ፕሮጀክት አገደ

የሚሊዮኖች ድምፅ ለህሊና እስረኞች የአንድ ሳምንት ዘመቻ ዛሬ ተጠናቀቀ

በአንድነት ፓርቲ ፅ/ቤት ከህሊና እስረኛ ቤተሰቦች በተገኙበት የዘመቻ መዝጊያ ተካሔደ

የታገደችው የፍትህ ጋዜጣ ባልደረባ ስርዓቱን ልንገዳደረውና በአገር ጉዳይ ላይ ሁላችንም ሊያገባን ይገባል ሲል ጥሪ አስተላለፈ

ሁበር ለጊዜያዊው እግድ በዘላቂነት መፍትሔ ለመፈለግ የጀመረውን ትግል በህግ ሰጭዎቹ ወይም በፍ/ቤት በኩል እንደሚቀጥል አስታወቀ

ኔቫዳ በአሜሪካ ሁበርን በማገድ የመጀመሪያ ግዛት መሆኑ ተዘገበ

በሎስ አንጀለስ አንድ የሁበር አሽከርካሪ በደንበኞቻቸው ድብደባ ተፈጸመባቸው

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

Previous Story

በመቐለ አራት የፖሊስ ኮማንደሮችና አንድ የድህንነት አባል በወንጀል ተከሰሱ

Next Story

በድቡብ ሱዳን አራት ኢትዮጵያውያን በጥይት ተመቱ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop