March 30, 2020
3 mins read

የሕብር ሬዲዮ መጋቢት 20/21 ቀን 2012 ዓ.ም. ፕሮግራም

የኮሮና ቫይረስን ወቅታዊ ስርጭት አስከትሎ መንግስት የፈቀደው ስቲሙልስ ቼክ ከሁበር እና ሊፍት አሽከርካሪዎች በተጨማሪ በካሽ የሚሰሩትን ይመለከታል? ሰፋ ያለ ማብራሪ ከአትላንታ ቲኬ ሾው አዘጋጅ ተካ ከለለ ጋር የተደረገ ቆይታ (ያድምጡት)

የኮሮና ቫይረስ ባህሪውን መቀያየር መጀመር ያሰከተለው ስጋት እና ከፍርሃት ይልቅ የጥንቃቄ እርምጃ ምፍትሄ መሆኑን ከዶ/ር ገበየሁ ተፈሪ የአዋቂዎች ተላላፊ በሽታ ስፔሻሊስት ጋር ያደረኘው ቆይታ (ያደምጡት)

ለኮሮና ቫይረስ ሀይማኖታዊ፣ሳይንሳዊ እና ፓለቲካዊ ምላሾች

(ልዩ ጥንቅር)

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

በአሜሪካ ዋሽንግተን በኮሮና ሳቢያ ኢትዮጵያውያን ሆስፒታል ገብተዋል

ፕ/ት ትራምፕ ተራርቆ ወደ ሥራ ያሉትን እቅድ ለአፕሪል መጨረሻ አራዘሙት

ኬንያ ከኢትዮጵያ በሚያዋስናት ድንበር ላይ ሰራዊት ላከች፣በርካታ ምሽጎችንም ቆፈረች

ኢትዮጵያ እና ግብጽ “በድርድር ሳይሆን በካሳ ይስማሙ “የሚለውን ሰሞነኛ ሀሳብን ተቃውሞ ገጠመው

ክቡር ገና መንግስት ለደሃው ይድረስ ኢኮኖሚውን ያግዝ ሕዝቡም ችግሩን ለማለፍ ይረዳዳ አሉ

ኢትዮጵያኖች በጫት አማካኝነት መቅስፍት እንዳይጋብዙ አንድ ምሁር አስጠነቀቁ

የኒቫዳ ገቨርነር ማንም ተከራይን ከቤት ሆነ ከድርጅት እንዳያስወጣ አዘዙ

የኦርቶዶክስ አባቶች ኮሮና እንዳይስፋፋ የኮሎራዶን ጎዳናዎች ማጠን

በካናዳ ጤፍ እጥረት መከሰቱ

ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ _የወቅታዊ መረጃ ምንጭ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት በህብር ሬዲዮ ድህረ ገጽ ወይም በቀጥታ በስልክ ለማዳመጥ 5639993994 ወይም 563999-3988 ፣ 1641-793-8229 ወይም 1641-715-8596 በመረጡት ቁጥር መደወል ብቻ በቂ ነው ። በእንግሊዝ ለምትኖሩ በ01405770140 በስልክ ማዳመጥ ይቻላል። ዘወትር በድህረ ገጻችን፣ ከ googel app store Hiber Radio ወደ ስልክዎ በመጫን ካልሆነም በዘሐበሻ እንዲሁም በተጠቀሱት ስልኮች ማዳመጥ ይቻላል

https://soundcloud.com/hiber-radio-las-vegas/hiber-radio-032920

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

 ወሬ ይነዳል።ያናድዳል” – መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

Next Story

የነዳንኤል ክብረትና የኔ – ሁለት አቢይ አህመዶች! – ዳግማዊ ጉዱ ካሣ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop