November 26, 2013
1 min read

በእሁዱ ታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ታላላቅ አትሌቶች በፍርሃት ሳይገኙ መቅረታቸው ተዘገበ

9957

ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አረቢያ የደረሰባቸውን እና እየደረሰባቸው ያለውን ስቃይ በማስመልከት ባለፈው እሁድ በተደረገው የታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ተሳታፊዎች ለሃዘን መግለጫ እንዲሆን ጥቁር ሪቫን አስረው እንዲሮጡ ሰማያዊ ፓርቲ ጠይቆ የኃይሌ ገ/ስላሴ ንብረት የሆነው ታላቁ ሩጫ ይህን መከልከሉ ይታወሳል። ከውድድሩ በኋላ ከላስ ቬጋስ ከተማ የሚሰራጨው ሕብር ራድዮ እንደዘገበው በዘንድሮው ታላቁ ሩጫ ውድድር ላይ ታላላቅ አትሌቶች በአዲስ አበባ ላይ ይፈጸማል ተብሎ በተፈራ የሽብርተኝነት ጥቃት የተነሳ አለመገኘታቸውን ዘግቧል። ዝርዝሩን እንደወረደ ከራድዮው ያዳምጡት፦

habtamu
Previous Story

Hiber Radio: በሳዑዲ ትላንት ሁለት ኢትዮጵያውያን ተረጋግጠው ሞተዋል

Fnote
Next Story

ከቁጫ ሕዝብ ጥያቄ ጋር በተያያዘ የቀድሞውን የዞን አስተዳዳሪ ጨምሮ 4 ግለሰቦች ታሰሩ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop