February 21, 2019
1 min read

19 ኤርትራዊያን ኬንያ ውስጥ ታሰሩ

19

 

በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩት 19 ኤርትራዊያን በዛሬው እለት ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የኬንያ ጋዜጦች ዘገቡ፡፡ እንደመረጃው ከሆነ ተጠርጣሪዎቹ በፕራዶ መኪና የኬንያን ሞያሌ ከተማ ሊያቋርጡ ሲሉ የተያዙት ባለፈው ሳምንት ነበር፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=9K1EwuewSOA

ከኢትዮጵያ ተነስተው የኬንያን ድንበር ሲያቋርጡ የተያዙት እነዚህ ተጠርጣሪዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ክስ ስለቀረበባቸው ጠፍተው እየሄዱ መሆኑን ገልፀው እቅዳቸውም ዩኔንኤችሲአር ጥገኝነት መጠየቅ እንደነበር ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም ዋስትና ሳይፈቅድላቸው ጉዳዩን ለሚቀጥለው ወር ቀጥሮታል፡፡

94192
Previous Story

የጎንደር ሕብረት ለጎንደር ተፈናቃዮች አንድ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር መመደቡን አስታወቀ

94198
Next Story

የጉራጌ ህዝባዊ ንቅናቄ(ጉህን) በዛሬው እለት መግለጫ አውጥቷል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop