February 7, 2019
1 min read

የሶማሌ ክልል ያለመከሰስ መብታቸውን ያነሳባቸው አብዛኞቹ ባለስልጣናት ከሃገር አምልጠዋል

93941

በቅርቡ ከአቶ አህመድ ሺዴ ጋር የነበረውን አለመግባባት በሽምግልና የፈቱት አቶ ሙስጥፋ ኡመር የሚመራው የሶማሌ ክልል ምክር ቤት  በጅግጅጋ ከተማ እያደረገ በሚገኘው መደበኛ ስብሰባ ላይ  የ12 ስራ አስፈፃሚ አባላትን ያለመከሰሰስ መብት ማንሳቱ ታወቀ:: በስፍራው የሚገኘው የዘ-ሐበሻ ዘጋቢ ያለመከሰሰ መብታቸው የተነው የክልሉ ባለስልጣናትን ስም ዝርዝር አድርሶናል::

https://www.youtube.com/watch?v=QY21a9JgtmU&t=58s

93938
Previous Story

ማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ የጦር አውድማ መስላለች | በተከሰተው ግጭት የሰው ሕይወት ጠፋ | ንብረት ወደመ

93944
Next Story

አብን፤ በፓርላማው የተሾመውን የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን ውሳኔ እውቅና ላልሰጥ እችላለሁ ሲል አስጠነቀቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop