ሚሚ ስብሃቱ ሬዲዮ ጣቢያዋን ለመሸጥ እየተደራደረች ነው፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=pKU8igiCV3I&t=500s
ምንጮቻችን እንደገለፁልን በተለይ ከናሁ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ድርድሩ እየተጠናቀቀ ነው፡፡ በዛሬው እለትም በሬዲዮ ጣቢያው የሚሰሩ ሰራተኞችን ሰብስባ ስለጣቢያው ሽያጭ ተናግራለች፡፡ ሽያጩ በምን መልክ እንደሚሆን ያልታወቀ ሲሆን ካፒታል ጋዜጣ ግን በ16 ሚሊዮን ብር እንደተሸጠ ዛሬ ዘግቧል፡፡ ይሁንና ምንጮቻችን የገንዘቡ መጠን ገና እንዳልተወሰነ ነግረውናል፡፡
–
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ እያካሄደ መሆኑ ተሰማ::