ሚሚ ስብሃቱ ሬዲዮ ጣቢያዋን ለመሸጥ እየተደራደረች ነው

ሚሚ ስብሃቱ ሬዲዮ ጣቢያዋን ለመሸጥ እየተደራደረች ነው፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=pKU8igiCV3I&t=500s

ምንጮቻችን እንደገለፁልን በተለይ ከናሁ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ድርድሩ እየተጠናቀቀ ነው፡፡ በዛሬው እለትም በሬዲዮ ጣቢያው የሚሰሩ ሰራተኞችን ሰብስባ ስለጣቢያው ሽያጭ ተናግራለች፡፡ ሽያጩ በምን መልክ እንደሚሆን ያልታወቀ ሲሆን ካፒታል ጋዜጣ ግን በ16 ሚሊዮን ብር እንደተሸጠ ዛሬ ዘግቧል፡፡ ይሁንና ምንጮቻችን የገንዘቡ መጠን ገና እንዳልተወሰነ ነግረውናል፡፡

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ እያካሄደ መሆኑ ተሰማ::

ተጨማሪ ያንብቡ:  Hiber Radio: በኢትዮጵያ ሁለት አሜሪካውያን ባልታወቁ ኃይሎች ጥቃት ደረሰባቸው፤ በቬጋስ የተከሰተው ቀላል የመሬት አደጋ ምንም ጉዳት አላደረሰም
Share