ጠዳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ታሸገ

የልዑል አለሜ ዘገባ

በጎንደር ከተማ ጠዳ አካባቢ የሚገኘውን የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያንን ፅንፈኛው የትግራይ ነጻ አውጭ ቡድን ኮማንድ ፓስት ባዘዘው መሰረት ታሽጎአል ።

የሀይማኖት እባትችንና ምእመናንን ከሽብር ጋር በተይያዘ መልኩ በመክስስ በማንገላታት በማሳደድ በማሰቃየት እና በመግደል ያልታቀበው የትግራይ ነጻ እውጭው ቡድን በእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን ላይ እየፍጽመ በሚገኘው የግፍ መጠን በተዛማጁ የኦርቶዶክስ ቤተ እምነትን ለማፈረስ መጥረቢያውን ይዞ ከትነሳ ስነባብቷል።

የእምነት ተቋማትን እና አማኞችን በመናቅ ወደ ታላቅ ድፍረት የተሸጋገረው የህወሀት ጭንጋፍ ቡድን በዋልድባ እና ብዛት ባላቸው ቤተክርስቲያናት ላይ የፈፀመው የማን አለብኝነት ውንብድና እንዳለ ሆኖ ዛሬ ቤተ ክርስቲያንን ወደ ማሸግ ተሸጋግሮአል::

ይህን ተንትርሶ በሃይማኖታችን ጣልቃ አትግቡብን በማለት ማስጥንቀቂያ የሰጡ ለነጻነት በመጋደል ላይ የሚገኙት ጀግኖቹ የጎንደር ትንታጎች በአንደነት ድምጻችውን ያስትጋቡ ሲሆን። በጠዳ ቅ/ግብርኤል ቤተ እምነት መታሸግ ምክንያት በጎንደር የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮችም ከክርስትና እምነት ትከታይ ውገኖቻቸው ባልተናነሰ ከፍተኛ ቁጭት እንደተሰማቸው እየገለጹ ይገኛሉ።

ይህ በ እንዲህ እንዳለ 14/05/2009 በደቡብ ማርቆስ ስናን እንዲሁም አነብሴ አካባቢ ሲንቀሳቀስ የነበረ 218 የሚጠጋ ፀረ ሽብር እና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሙሉ በሙሉ ተደመሰሰ::

በአንድ ተውጣጭ ሀይል የተዋቀረውና በኮረኔል ቢሻው ጥላ የተመራው ፀረ ሽምቅ ቡድን በማርቆስ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ የነጻነት ሀይሎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም መወርወሩን በመርጅ የደረሱበት በስናን እና በአነብሴ አካባቢ የመሸጉ አርበኞች የትግራይ ነጻ አውጭው ቡድንን ድባቅ መተውታል::

ተጨማሪ ያንብቡ:  ፕሬዚዳንቱ ወደ አሜሪካ ሸሹ | ሁለት ጀነራሎች ሲጠጡ በጎንደር ተቀነደሹ | አዲስ አበባ የብልፅግና ባለስልጣን ተገደለ | ፋኖ እና ወርቁ አይተነው |

2 Comments

  1. ሙስሊም በተክርስቲያን ተዘጋ ብለው አዘኑ? ክክክክክክ ሚመስል ቢወራ ደስ ይለናል ካልሆነ ዝምታ ይሻላል

  2. If true, the victory is amusing!!! keep it up. Reorganize with your Oromo, Ogadeni, sidama, Gambella, Benishangul,….. fellows.
    “NO MATTER HOW LONG THE NIGHT IS, THE DAY SHALL FOLLOW IT.”
    “Down-down Wayane!”

Comments are closed.

Share