January 18, 2015
1 min read

የኢ.ሕ.አ.ግ. ዓለም አቀፍ ኮሚቴ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት

arbegnoch

ጥር:- 5 ቀን 2007 ዓ/ም
ለተከበራችሁ ለድርጅቱ ሥራ አመራር አባላትና በዱር በገድሉ ከጠላት ጋር ለምትዋደቁ ታጋይ ጓዶች በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ፤ በማለት የአክብሮት ሰላምታችን እያቀርብን፤ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባርና በግንቦት 7 ለፍትህ ዴሞክራሲና የነጻነት ንቅናቄ መሀል የተደረገውን ውህደት በታወጀ ጊዜ
የተስማን ደስታ እጅግ የላቀ ነው::

ይህን የአንድነትና የወንድማማችነት ትስስር የኢትዮጵያ ህዝብ በጉጉት የሚጠብቀው በመሆኑ ይህ ውህደት ለህዝባችን ታላቅ የምስራች እንደሆነ እናምናልን::

ለዚህ ታላቅ ውህደት ለወድፊቱ ለምታደጉት የስራ እንቅስቃሴ ሁሉ ከጎናቸሁ የምንቆም መሆኑን እያረጋገጥን መጪው ጊዜ ይህ ሃገር ሻጭና ዜጋን ገዳይ የሆነ ዘረኛ የወያኔ ኢሃዴግ ጎጠኛ ድርጅት ተወግዶ ሰላምና ደስታ ህይወትና ብልጽግና የሰፈነባት ዜጎችዋ ሃገሪ ብለው የሚኖሩባት ኢትዮጵያን ለማየት እንድንበቃ ሁለንተናዊ አንድነት እና ኅብረት ለነጻነት በር ከፋች መሆኑን አምነን በጋራ ለመቆም ቃል እንገባለን !!
አንድነት ኃይል ነው!!
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዓለም አቀፍ ኮሚቴ

 

Previous Story

የሰሜን አሜረካ የአንድነት ድጋፍ ማህበር አንድነት ፓርቲ የምጫ ቦርድ ትዕዛዝ እንደማይቀበለው መግለፁን እንደሚደግፍ አስታወቀ

Next Story

መንግስት የሕወሓት አባሉን ዳኛ ልኡል ገ/ማርያም በከፍተኛ ወጪ እያሳከመ ነው

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop