Hiber Radio: ኢትዮጵያ በአፍሪካ የቡና ላኪዎች ሰንጠረዥ የነበራት ደረጃን ተነጠቀች

/

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ግንቦት 11 ቀን 2005 ፕሮግራም

<<አቶ መለስ አንገታቸውን የደፉበት ቀን ቢያንስ ድምጻችንን ያሰማንበት ቀን ነው።ብዙ ሰዎች በየዓመቱ ሊከበር ይገባል ይላሉ።በስርዓቱ ውስጥ የሚታየው የስልጣን ሽኩቻ ተጠናክሮ ይቀጥላል።አውራው አምባገነን ከሞቱ በሁዋላ አንዱ ገኖ ለመውጣት የሚያደርገው ነው።ሁሉም ቦታው ለኔ ይገባል በሚል ግብ ግባቸው አንዱ አንዱን መክሰሱ አንደኛው ወገን በአሸናፊነት እስኪወጣ ቀጣይ ነው። ወደፊትም አንዱ አንዱን ሲያስር አንዱ ሌላውን ሲከስ እናያለን ።ስርዓቱ ደካማ ነው።የምናየውም የጥንካሬ ምልክት አይደለም...>> ጋዜጠኛ አበበ ገላው አቶ መለስን አንገት ያስደፋበትን የተቃውሞ ድምጹ አንደኛ ዓመትን አስመልክቶ ለህብር ሬዲዮ ከሰጠው ቃለ ምልልስ የተወሰደ

<< አማራን ለማጥፋት የተጀመረው አሁን በጉራ ፈርዳና በቤንሻንጉል ብቻ አይደለም ።በ1993 ዓመተ ምህረት 15 ሺህ አማራዎች ከወለጋ ተፈናቅለዋል። አማራ ራሱን መከላከል አለበት እሾህን በእሾህ እሳትን በእሳት ነው...>>

አቶ ተክሌ የሻው የሞረሽ ወገኔ ሊቀ መንበር ለህብር ከሰጡት የመጀመሪያ ክፍል ቃለ መጠይቅ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡ)

የድምጻችን ይሰማ ጉባዔ በአትላንታ (ቆይታ ከጋዜጠኛ ሳዲቅ አህመድ ጋር)

ሌሎች ቃለ መጠይቆችም አሉን

ዜናዎቻችን
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የቡና ላኪዎች ሰንጠረዥ የነበራት ደረጃን ተነጠቀች
በቬጋስ ለአባይ ቦንድ ከዚህ ቀደም ቃል ከተገባው የታሰበውን ያህል ባለመሰብሰቡ በስርዓቱ ሰዎች ላይ ቅሬታ ፈጠረ

የሎስ አንጀለሱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቆንስላ ተወካይ ሙስናን መቆጣጠር አልቻልንም ማለታቸው ተሰማ

በቬጋስ ኢትዮጵያዊውን የታክሲ አሽከርካሪ ተኩሳ የገደለችው የቀድሞ የአሜሪካ ወታደር ተፈረደባት

በሙስና ክስ የተያዙት ባለስልጣንያለመከ​ሰስ መበቴ ተጥሷል ሲሉ ተናገሩ

የወ/ሮ አዜብ መስፍን ከቤተመንግስት አልወጣም ማለትን ዜና የዘገበው ጋዜጠኛ መረጃውን እንዲገልጽ ተጠየቀ

በኢትዮ ኬኔያ ድንበር ላይ ውጥረቱ አይሏል ታጣቂዎች 3ሰዎችን ገደሉ

ሌሎችም ዜናዎች አሉን

ተጨማሪ ያንብቡ:  የኮረና ቫይረስ ስርጭት እና ሰዋዊ ደህንነት በኢትዮጵያ
Share