June 20, 2014
1 min read

አስቂኝ ዜና!

በናዕዴር ዓዴት (አክሱም ዙርያ) “ሰመማ” ተብሎ በሚጠራ የገጠር ከተማ የሚያስተምሩ መምህራን “የዓረና በራሪ ወረቀት ተቀብላቹ አንብባችኋል” በሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል። ወረቀት መቀበል ይሁን ማንበብ መብታችን ነው ብለው ቢከራከሩም ያከባቢው አስተዳዳሪዎች ግን ማስፈራራትን ተያይዘውታል። የዓረና ወረቀት አንብባችኋል ተብለው ከተከሰሱ መምህራን አስራ ስምንቱ (18) “እንዳውም ዓረና ነን። ለነፃነታችን እንታገላለን!” ብለው የዓረና አባላት ለመሆን ትናንት ፎርም መሙላታቸው ያከባቢው የዓረና አስተባባሪ በስልክ ገልፆልኛል። የናዕዴር ወላጆች ልጆጃቹ ወደ ዴምህት ልካችኋል እየተባሉ ብዙ ግፍ እንደሚፈፀምባቸው ይታወቃል። አዎ! እንደነዚህ ቆራጥ መምህራንም አሉ። ዓረና ናችሁ ሲባሉ ዓረናን የሚቀበሉ።

1 Comment

  1. አንተ ደልቶሃል ወዳጄ!! እኛ እንፈናቀላለን እናንተ ለትግራይ ከህወሃት እና ከ ዓረና የትኛው ይሻላል በሚል ትወዛገባላችሁ:: እስኪ ይሁና……..!አንገት እንደደፋን የምንቀር መስሎህ ነው

Comments are closed.

Previous Story

የትግራይን መስቀል ስለመሸከም (ተመስገን ደሳለኝ)

Viagra
Next Story

Health: በኢትዮጵያ ቪያግራ ገበያ ደርቷል፤ * የቪያግራ ተጠቃሚዎች ሊያውቁት የሚገቡ እውነታዎችና ጥንቃቄዎች

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop