June 20, 2014 ዜና 1 min readአስቂኝ ዜና!በናዕዴር ዓዴት (አክሱም ዙርያ) “ሰመማ” ተብሎ በሚጠራ የገጠር ከተማ የሚያስተምሩ መምህራን “የዓረና በራሪ ወረቀት ተቀብላቹ አንብባችኋል” በሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል። ወረቀት መቀበል ይሁን ማንበብ መብታችን ነው ብለው ቢከራከሩም ያከባቢው አስተዳዳሪዎች ግን ማስፈራራትን ተያይዘውታል። የዓረና ወረቀት አንብባችኋል ተብለው ከተከሰሱ መምህራን አስራ ስምንቱ (18) “እንዳውም ዓረና ነን። ለነፃነታችን እንታገላለን!” ብለው የዓረና አባላት ለመሆን ትናንት ፎርም መሙላታቸው ያከባቢው የዓረና አስተባባሪ በስልክ ገልፆልኛል። የናዕዴር ወላጆች ልጆጃቹ ወደ ዴምህት ልካችኋል እየተባሉ ብዙ ግፍ እንደሚፈፀምባቸው ይታወቃል። አዎ! እንደነዚህ ቆራጥ መምህራንም አሉ። ዓረና ናችሁ ሲባሉ ዓረናን የሚቀበሉ። Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment አንተ ደልቶሃል ወዳጄ!! እኛ እንፈናቀላለን እናንተ ለትግራይ ከህወሃት እና ከ ዓረና የትኛው ይሻላል በሚል ትወዛገባላችሁ:: እስኪ ይሁና……..!አንገት እንደደፋን የምንቀር መስሎህ ነውComments are closed. Previous Storyየትግራይን መስቀል ስለመሸከም (ተመስገን ደሳለኝ) Next StoryHealth: በኢትዮጵያ ቪያግራ ገበያ ደርቷል፤ * የቪያግራ ተጠቃሚዎች ሊያውቁት የሚገቡ እውነታዎችና ጥንቃቄዎች Latest from Blog ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ጎጃም አቸፈር አገዛዙን በጣም አስደንግጧል | ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ
አንተ ደልቶሃል ወዳጄ!! እኛ እንፈናቀላለን እናንተ ለትግራይ ከህወሃት እና ከ ዓረና የትኛው ይሻላል በሚል ትወዛገባላችሁ:: እስኪ ይሁና……..!አንገት እንደደፋን የምንቀር መስሎህ ነው
ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም
ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ
አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ