ከምርጫ እርቅ እንዲቀድም ዶ/ር ያዕቆብ አሳሰቡ

ኢትዮጵያ የ2007ቱን አገር-አቀፍ ምርጫ ለሌላ ጊዜ አስተላልፋ በቅድሚያ የብሔራዊ እርቅ ጉባዔ መጥራት አለባት ሲሉ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም ሃሣብ አቅርበዋል፡፡

በ1997ቱ አገር-አቀፍ ምርጫ ወቅት የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ አመራር አባል የነበሩትና የህግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም “የአገሪቱ ህልውና ከምንም በላይ ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል»ም ብለዋል።

እስክንድር ፍሬው አነጋግሯቸዋል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Source: voanews

ተጨማሪ ያንብቡ:  በቅርቡ ከትጥቅ ትግል ወደ  ሰለማዊ ትግል የተመለሱ 38 የኦሮሞ  ነፃነት ግንባር  /ኦነግ / አባላት   ወደ ማሰልጠኛ  ማዕከል ...
Share