መኢአድ እና አንድነት የውህደት ስምምነት ፊርማቸውን ፈጽመዋል።

ምንሊክ ሳልሳዊ

በወያኔ ሰኔ አንድ ቀን 1997 የተጨፈጨፉት ወገኖቻችን በስምምነት ውቅት ታስበው ውለዋል።

የአንድነት የሂሳብ ክፍል ሰራተኛን ሲፈነክቱ አንድ የመኢአድ አመራር ጥርሱን በድንጋይ አውልቀውታል።
በዛሬው እለት ከጠዋቱ አራት ሰአት ጀምሮ አዲስ አበባ በሚገኘው የመኢአድ ጽ/ቤት ውስጥ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኞች ዲፕሎማቶች ጋዜጠኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና የአንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ (አንድነት) የውህደት ፊርማቸውን በደመቀ ስነስር ስት መፈራረማቸውን በስፍራው የተገኙ ምንጮቻችን ገልጸዋል።

ውህደቱን ለማደናቀፍ የተወጠነው ሴራ በሁለት መልኩ ቢሆንም አንደኛው የቀድሞ መኢአድ አባላትን በማደራጀት አስርጎ ለማስገባት የተድረገው ሙከራ የመግቢያ ካርድ ባለመያዛቸው እንዲሁም ከድርጅት የተባረሩ መሆናችው ተነግሯቸው በሰላም የተሸኙ ሲሆን ሁለተኛ ብድን የመጀመርያዎቹን አለመሳካት ትክትሎ የተላከ የካድሬዎች ቡድን በር በመገንጠል ለመግባት ሲሞክር አንደኛው ሲያዝ ሌላው የቡድኑ አባላት ከቦታው ሮጠው ማምለጣቸውታውቋል፡፤

በአከባቢው የተመደቡ ፖሊሶች እንዲይዙት ቢጠየቁም ሄዳችሁ የክስ ፋይል ክፈቱና እንይዝላቹሃልን የሚል መልስ ቢሰጡም ማንነቱ እና አድራሽው የማይታወቅ ሰው እንዴት ይከሰሳል ወንጀል ሲሰራ እጅ ከፍንጅ መያዝ ሲገባቸው በንዝህላልነት እና በአደርባይነት መንፈሳቸው ከፍትህ ጋር አብረው ተቀብረዋል።

የአንድነት የሂሳብ ክፍል ሰራተኛን ሲፈነክቱ አንድ የመኢአድ አመራር ጥርሱን በድንጋይ አውልቀውታል።
በዛሬው እለት ከጠዋቱ አራት ሰአት ጀምሮ አዲስ አበባ በሚገኘው የመኢአድ ጽ/ቤት ውስጥ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኞች ዲፕሎማቶች ጋዜጠኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና የአንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ (አንድነት) የውህደት ፊርማቸውን በደመቀ ስነስር ስት መፈራረማቸውን በስፍራው የተገኙ ምንጮቻችን ገልጸዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  የጋምቤላ ክልል ኡሞድ ኡቦንግን ሸኝቶ፤ ጋልዋክ ቱትን ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ

ውህደቱን ለማደናቀፍ የተወጠነው ሴራ በሁለት መልኩ ቢሆንም አንደኛው የቀድሞ መኢአድ አባላትን በማደራጀት አስርጎ ለማስገባት የተድረገው ሙከራ የመግቢያ ካርድ ባለመያዛቸው እንዲሁም ከድርጅት የተባረሩ መሆናችው ተነግሯቸው በሰላም የተሸኙ ሲሆን ሁለተኛ ብድን የመጀመርያዎቹን አለመሳካት ትክትሎ የተላከ የካድሬዎች ቡድን በር በመገንጠል ለመግባት ሲሞክር አንደኛው ሲያዝ ሌላው የቡድኑ አባላት ከቦታው ሮጠው ማምለጣቸውታውቋል፡፤

በአከባቢው የተመደቡ ፖሊሶች እንዲይዙት ቢጠየቁም ሄዳችሁ የክስ ፋይል ክፈቱና እንይዝላቹሃልን የሚል መልስ ቢሰጡም ማንነቱ እና አድራሽው የማይታወቅ ሰው እንዴት ይከሰሳል ወንጀል ሲሰራ እጅ ከፍንጅ መያዝ ሲገባቸው በንዝህላልነት እና በአደርባይነት መንፈሳቸው ከፍትህ ጋር አብረው ተቀብረዋል።

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

በወቅቱ ብጥብጥ ለመፍጠር ሞክረው አልሳካ ያላችው ካድሬዎች ቢያመልጡም ከተያዘው አንደናው ኪስ ውስጥ የኢሕ አዲግ አባልነት ክፍያ ደረሰኝ እንዲሁም መታወቂያ የተገኘበት ሲሆን ለረብሻው የተላኩት ሶስቱን የትግርይ ብሄር ተወላጆች ሲሆኑ ፎቶግራፋቸው የተያዘ ሲሆን ድንጋይ በመወርውር አከባቢውን በጥብጠውታል። በፎቶግራፋቸው ይምታይውቸው አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ መኪና ተደግፎ የቆምውና አመራሮቹን በድንጋይ የፈነከተው እንዲሁም መኢኣድ ግቢ ውስጥ የተያዘው ካድሬ ምስሎቻቸውን ይመልከቱ።
ውህደቱ ለማደናቀፍ ቢሞከርም ወያኔ ሳይሳካለን በሰላም መፈረሙ ታውቋል።

 

1 Comment

  1. What the Minority dictatorial regime fear very much is Unity among Ethiopian Opposition Political parties because they are able to demolish the divide and conquer ruling of EPRDF/TPLF if they forge UNITY. The Ethnocentric regime has ruled the country by dividing the people along ethnic lines for the past 23+ years. They are working round-the-clock in order to thwart any attempt of forging unity among Opposition political parties operating in the country. Disrupting the ceremony of merging between the two Opposition political parties by EPRDF/TPLF nexus-of-evils doesn’t surprising me that they are in lest of unity not only among opposition political party but also among the People of Ethiopia. The question that should be asked by all is that why the EPRDF/TPLF fear Unity among Opposition Political Parties in Ethiopia. The answer is so simple that a united force can remove the usurp regime with no time. United we are stronger and indomitable to remove the usurp regime with no time.

Comments are closed.

Share