ኃይለማርያም “ኢትዮጵያዊነት ደምቋል” አሉ (VOA)

ኃይለማርያም “ኢትዮጵያዊነት ደምቋል” አሉ

[jwplayer mediaid=”30729″]

በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየው የግንቦት ሃያ 23ኛ ዓመት በዓል አካል የሆነው የነገው ሥነ-ሥርዓት ይበልጥ ደማቅና ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት የሚገኙበት እንደሚሆን ተገልጿል፡፡

ቀደም ብሎም ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና መንግሥት በሃያ ሦስቱ ዓመታት የሥልጣን ዘመን ተገኙ ያሏቸውን ውጤቶች፣ ተመዘገቡ ያሏቸውን ድሎች ሲገልፁ ነው የሰነበቱት፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  የካቲት 12 በኢትዮጵያ ታሪክ ልዩ ስፍራ ያለዉ ዕለት ነዉ

3 Comments

  1. I wonder why this guy becoming more ugly after he became PM of Ethiopia!!! Seems he is morphing into Zombie. His skins also turn into reptilien type.

  2. wow!!! this guy he said he is a Christian. Did not he? Why is he telling a lie. Did not he see the recent report that more than 6.5milllion people need food support to curve famine in the country. I guess he lives in a la la land or directed to say what he said by his masters who are spinning every thing with thier fingure tips the tplf cadres. Shame on you please use your head and stop telling lies.

Comments are closed.

Share