በዋሽንግተን ዲሲ የሽግግር ምክርቤቱ አመራርm ስብሰባ

ውድ ኢትዮጵያውያን፤

አገራችን ምን አይነት ምስቅልቅል ውስጥ እንደሆነች ለማንም ማስረዳት አስፈላጊ አይደለም። ከዚህም አልፎ ተዘጋጅተንና አቅደን ካልጠበቅነው መጭው ስርአት ተመሳሳይ ወይም ከዚህኛው የከፋ ይሆናል ብለን ሁላችንም እንሰጋለን። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሽግግር ምክር ቤት ይህንን የዝግጅት አስፈላጊነትን ጽንሰ ሀሳብ ለህዝብ በአንክሮ ካስገነዘበ ወዲህ ዛሬ ይህ አጀንዳ በተቃዋሚ ድርጅቶች፤ በተለያዩ ተቋማት እንዲሁም በመላው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የመወያያ ርእስ ሆኗል።

በመጭው እሁድ ሚያዝያ 5 (April 13, 2014) ባዘጋጀነው ስብሰባ የተለያዩ የማህብረሰባችን ተወካዮች በዚሁ አንገብጋቢ ጉዳይ ላይ ንግግር ያደርጋሉ ከህዝብም ጋር ይወያያሉ። ይህ ስብሰባ የተሳካ ለማድረግ በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ ጓደኞችዎንና ዘመድ ወዳጆችዎን በመጋበዝና እራስዎም በመገኘት የድርሻዎን ያበርክቱ ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን። ስለስብሰባው በይበልጥ ለማወቅ፤ ከዚህ ኢሜይል ጋር ተያያዥ ሆኖ የተላከውን በራሪ ወረቀት ይመልከቱ።

የሽግግር ምክርቤቱ አመራር

ተጨማሪ ያንብቡ:  ሕወሐት በአዜብ ጉዳይ ተወጥሯል - (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

3 Comments

  1. This is like a Dog and flea situation. The dog wants to be rid of fleas but never learn how to do it. We have got to get the fleas off our back first and then we can talk about transitional shit you guys are talking about.

  2. This is a jok orchestrated by weyane to foul Ethiopians.first weyane tryied to use dr,fiseha eshetu name now he is gone to his business and tell us about his another jok party which is named by hager fiker .and here again another poor Ethiopians to celebrate weyane fake transitional government crap to prolong Weyanes life for another years.

  3. keep dreamin phaggots … first try to handle your selves bunch of moroons u don’t qualify for this post coz’ TPLF is better than Shewa ass holes … u like it or not that is a FACT.

    See u burning in hell with nebyu mohammod

Comments are closed.

Share