April 7, 2023
2 mins read

በአማራነታቸው ምክንያት በአብይ አህመድ ቡድን ከሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ገለል እንዲሉ የተደረጉ ጀኔራል መኮንኖች

በአማራነታቸው ምክንያት በአብይ አህመድ ቡድን ከሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ገለል እንዲሉ የተደረጉ ጀኔራል መኮንኖች

1ኛ. ጀኔራል አደም መሃመድ – ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም የነበረ

2ኛ. ጀኔራል ሐሰን ኢብራሂም – የአገር መከላከያ ሰራዊት መረጃ ዋና መምሪያ ዋና አዛዥና በሗላም መከላከያ ስልጠና መምሪያ ዋና አዛዥ የነበረ

3ኛ. ሌተናል ጀኔራል ደሳለኝ ተሾመ – የ7ኛው ዕዝ ዋና አዛዥ የነበረ

4ኛ. ሜጀር ጀኔራል ዋኘው አማራ – የማዕከላዊ ዕዝ ምክትል አዛዥ የነበረ

5ኛ. ሜጀር ጀኔራል አማረ ገብሩ – የሰሜን ዕዝ ምክትል አዛዥ የነበረና በሗላም የአየር ወለድና ኮማንዶ ዕዝ ውስጥ የኮር አዛዥ የነበረ

6ኛ. ሜጀር ጀኔራል ክንዱ ገዙ – የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ የነበረ

7ኛ. ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ – የስሜን ዕዝ ምክትል አዛዥ የነበረ እና ዘመቻ በሗላም የሰሜን ምዕረብ ዕዝ 102ኛ ኮር ዋና አዛዥ የነበረ

8ኛ. ሜጀር ጀኔራል መሃመድ ሃምዛ – የሜይቴክ ዋና አዛዥ የነበረ

በቅርብ ቀን ከዕዝ አዛዥና ከኮር አዛዥነታቸው የሚባረሩ ተጨማሪ ጀኔራል መኮንኖች እንዳሉም መረጃ ው ይጠቁማል:: ይህንን በዋነኝነት እየሰራ ያለ አበባው ታደሰ ነው።

የመከላከያ ሃይል የሚባለው ሙሉ በሙሉ በኦሮሙማ ኦነግ ሀይል እዝ ቁጥጥር ስር መሆኑ ታውቆ በዚህ ሃይል አማካይነት በአማራ ልዮ ሀይል ፋኖና ሚሊሻ ላይ የሚወሰደውን እርምጃ ሁሉም አማራ እንዲመክት ጥሪ ቀርቧል:: የ አማራ ልዮ ሀይል ፋኖና ሚልሻ የ አማራ ህዝባዊ ሀይልን በመቀላቀል የትጥቅ ትግል እንዲጀምሩ ፊሽካው ተነፍቷል::

ዳግማዊ በላይ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ። የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ ለመቀልበስ ያለ

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫ ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !

January 22, 2025
ዳግማዊ ጉዱ ካሣ “ይድረስ ለእገሌ” ማለቱ ሰለቸኝና ተውኩት እንጂ ዛሬም መጻፍ የፈለግሁት የአማራን ዕልቂት ለመታደግና የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማብሰር እየተዋደቁ ላሉት ወገኖቼ ነው – በፋኖም ይሁን በሌላ ስም፡፡ ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ለመመለስ የነገድና

ጀልባዋ አትሰምጥም፤ የሚሰምጥ ግን አለ!

[ማስታወሻ ከፍል አንድ፣ በዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ ኦፍ ጃዋር አንድ ኢትዮጵያ ተብሎ በእንግልዝኛ ወጥቷል] (https://zehabesha.com/of-jawar-and-ethiopia/) ባለፈው ሰሞን፣ ጃዋር መሐመድ ከደረጀ ኃይሌ ጋር  በነገራችን ላይ ክፍል ሁለት ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ ተመስርቼ ገንቢ አስተያየት ጽፌ በኢንግሊዝኛው ዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ አሳትሜ ነበር። አስተያየቴ በዚህ ቃለ ምልልስ

ስለ ጃዋርና ኢትዮጵያ (ክፍል ሁለት)

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

Go toTop