February 17, 2023
1 min read

ድርድር እንጅ ይቅርታ አልጠየቅንም? ስምምነቱ ተጥሷል

331641691 700213694935805 6036510456452624280 n 1ለማንኛውም የአብይ አህመድ “ሲኖዶሲ አባገዳ ይቅርታ ሳይሆን የነበረው ድርድር እንጅ ይቅርታ ልጠየቅንም: በጫካ የተሾሙት ቄሮዎች አልተሻሩም” ብሏል:: ኮንፊውዝ-ኮንቪንስ ስትራቴጂ ጅራቲ:)  ደራሲና አዘጋጅ አብይ አህመድ ሳይፈቅድ ይህ መግለጫ ስለማይሰጥ “ስምምነት” የተባለው ሰነድ ለባሰ ቀውስ የሚሆኑ የመርዝ ዘሮች ሆን ተብለው እንደገቡበት ስናስብ የባሰው ድራማ ከፊታችን ነው::  መቸስ በዚህ የሚገረም የዋህ እኮአሁንም አይጠፋም? በነገራችን ላይ አንድ ሰው ይቅርታ ጠየቀ የሚባለው ስህተቱን ሲምንና ፀፀትም ሲያሳይ ነው::   ያየነው ግን ከዚያ በተቃራኒ ነው::
331566378 2133929786799727 5071860936887871789 n
ችግሩ “ኦሮሚያ” የምትባል እባጭ ሀገር በኢትዮጵያ ሞት ላይየማዋለድ ፅኑ የኦሮሙማ ፖለቲካ ስለሆነ መትሄ መሆን የነበረበትም ፖለቲካዊ ህዝባዊ ንቅናቄ ነው:: ነገር ግን ፖለቲካው በጃንደረባ ወዶ-ገቦችና ምንደኞች ከሽፏል:: ህዝቡም ዋጋ ከፍሎ ይህን የጃንረቦች ክህደት እስካልቀየረ ድረስ ኢትዮጵያም ጥንታዊቷ ቤ/ክንም ከባለፈው ሳምንት በበለጠ አደጋ ላይ ናቸው::
GK20230217

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

ጥር 2 ቀን 2017 ዓ/ም   January 10, 2025  በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡ ቤተ ሰብ፡ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን ያጣችሁ: ልጆቻችሁን የቀበራችሁ፡ አካልችሁን ያጣችሁ፡ የተሰነዘረውን ብትር በመከላከል ላይ ያላችሁ፡ያለፈቃዳችሁ በመንግሥት ተጽእኖ ወደመግደልና

በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛ ተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡

January 10, 2025
Go toTop