Hiber Radio: ኢትዮጵያ በቅርቡ የመፈራረስ አደጋ ከተጋረጠባቸው የአፍሪካ አገሮች ተርታ መሆኗ ተገለጸ

/

የህብር ሬዲዮ የካቲት 2 ቀን 2006 ፕሮግራም

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
<<... ገዢው ፓርቲ እንደ ትላንቱ የተቃዋሚ መሪዎችን አስሮ ወደፊት ያራምደኛል ማለቱን ሕዝቡ የሚቀበለው አይመስለኝም። አቶ አስራት ጣሴን እስር ቤት ሄጄ አግኝቻቸዋለሁ። መንፈሳቸው ጠንካራ ነው።ከተናገሩት ...ይህን መሰሉን የተበላሸ አካሄድ ሕዝቡ በቃ ሊለው ይገባል...>>

አቶ ዳንኤል ተፈራ የአንድነት የድርጅት ጉዳይ አላፊ ከቃሊቲ መልስ ለህብር ከሰጡት ቃለ መጠይቅ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)

* በሳውዲ የሶስት ሹህ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ዕጣና የመምህራኑ የስራ ማቆም አድማ ቀጠሮ (ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ በስፍራው የታዘበው ሙሉ ዘገባ)

የካቲት 12 የጣሊያን ፋሺስት በአዲስ አበባ ጭፍጨፋ ያካሄደበት ቀን ታስቦ ሲውል እንደ ቬጋስ ሁሉ በዓለም ላይ በሰላሳ ከተሞች ይከበራል (አቶ ኪዳኔ አለማየሁ የዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ የኢትዮጵያ ጉዳይ ዋና ዳይሬክተር )

ሌሎችም ዝግጅቶች

ዜናዎቻችን

ኢትዮጵያ በቅርቡ የመፈራረስ አደጋ ከተጋረጠባቸው የአፍሪካ አገሮች ተርታ መሆኗ ተገለጸ

በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አስራት ጣሴ ከቃሊቲ እስራቸውን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ከምከፍለው መስዋዕትነት ትንሹ ነው አሉ

ጠበቃቸው ነገ ይግባኝ ይጠይቃሉ

* በትግራይ የአረና ስራ አስፈጻሚ ተይዘው እየተደበደቡ መሆናቸው ተገለጸ

* አብርሃ ደስታ ከመቀሌ ህወሃት የደርግን ስርዓት እየደገመ መሆኑን አስታወቀ

* ሰሞኑን በኬኒያ ታስረው ደብዛቸው ጠፋ የተባሉትን የኦሮሞ ተወላጆች ጉዳይ እንዳሳሰበው አንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ገለጸ

* በአባይ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር ዳግም አልወያይም ያለችው ግብጽ ነገ ልኡካኖቿ አዲስ አበባ ይገባሉ

* በሳውዲ የሶስት ሺህ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ዕጣ አሳሳቢ ሆኗል

* መምህራኑ የስራ ማቆም አድማ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል

* ኦባማ ኬር በግራ ዘመም መገናኛ ብዙሃን እንደሚባለው አዳዲስ ስራዎችን ገዳይ አለመሆኑ ተገለጸ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ባሶንዳ በተባለችዉ የሱዳን ጠረፍ ከተማ 77 ኢትዮጵያዉያን ተገድለዋል ተባለ

2 Comments

  1. I can’t share Haber Radio uploaded on Zebesha with my friends on Google+. whenever I navigate for share they disconnect me.I tried to share it for a number of times, but all was to no avail. what do you do, if you were me? Nairobi is the 15th Regional State of EPRDF/TPLF and we can’t agitating for change in Ethiopia via social media this time round. They have used Finspy Spying Software in order to thwart our activities on internet. Shame on Kenya!!!

  2. Ethiopia Mechem Bihon atiferaresim! Egiziabiher alen! Enanite tekawamiwoch yehonachiwu bemulu Endihi ayinetun metifo tinbit ataworu please! Gezi mengistin yemitikawomawu Ethiopia liteferares newu bilehi aydolem eshi! begizewu Egizabiher yaskemetewu mengist newu yalewu, yemishomawum yemishirawum Egiziabher enjii ante aydolehim, OK. You shouldn’t have said or written such type of bad news for our Country Ethiopia.

Comments are closed.

Share