ኢትዮጵያ ውስጥ በሱማሌ ክልል ከፍተኛ የሆነ ድርቅ ተከስቶ ሰዎችን እና እንስሳትን እንደ ቅጠል እያረገፈ ይገኛል። የክልሉ አስተዳደር ይህንን ግዙፍ የተፈጥሮ ችግር ለህዝብ በቅርቡ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ድርቅ በጣም የከፈ ደረጃ ላይ በመድረሱ በሰው እና በእንስሳት ላይ ብዙ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል። ታዲያ ህዝባችን የእኛን አስችኳይ እርድታ ይፈልጋል። እባካችሁ ተረባርበን ሂዎትን እናድን፣ እባካችሁ ያላችሁን ለግሱ ። ለሌሎችም ወገኖች ይህንን ጥሪ በማስተላለፍ የበኩልዎን አስተዋጾ ያድርጉ።
ኢትዮጵያ ውስጥ በሱማሌ ክልል ከፍተኛ የሆነ ድርቅ ተከስቶ ሰዎችን እና እንስሳትን እንደ ቅጠል እያረገፈ
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!