የወቃይት ጠገዴ ጉዳይ… – ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

መንግስት የህግ ማስከበር ዘመቻ ሲያደርግ ተንጠላጥላችሁ የርስት ማስመለስ ዘመቻ ገባችሁ የሚሉ አሉ፡፡ እነዚህ ትናንት ያልነበሩ፤ ዛሬ የመጡ ድንገተኛ ጎርፍ ናቸው፡፡ የወልቃይትና ራያ ህዝብ ከጅምሩ ጀምሮ ትግላይ ነበር፡፡ የአማራ ትግል ዋና ዋና ጥያቄዎቸ ብሎ ካነገባቸው ጉዳዮች እነዚህ ዋነኞቹ ነበሩ፡፡ የአማራ ህዝብ እነዚህን ቦታዎች ለማስመለስ ሲታገል በፈጠረው እንቅስቃሴ ነው አብይ ወደስልጣን የመጣው፡፡ የወልቃይትና ራያ ትግል አብይን ወደስልጣን አመጣ እንጅ በአብይ ታዝሎ የተፈጠረ አጀንዳ አይደለም፡፡ አብይ የህግ ማስከበር ዘመቻ አውጀም አላወጀም ወልቃይትና ራያን ለማስመለስ የተጋጋለ ትግል ነበር፡፡ አለማወቅ ሀጢአት አይደለም፡፡ በማያውቁት ነገር ገብቶ መፈትፈት ግን ነውር ነው

ተጨማሪ ያንብቡ:  ቅዳሜና እሁድ በአዲስ አበባ ሊደረጉ የነበሩት ህዝባዊ ሰልፎች ተራዘሙ

1 Comment

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share