“ካሳጊታ በመከላከያ ሰራዊት እጅ ገባች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከጦር ግንባር

ጦርነቱ በከፍተኛ ድል እየተከናወነ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠላት እጅ የነበሩ አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር እየገቡ ነው ብለዋል፡፡
በዚሁ መሠረትም ዛሬ ካሳጊታ በመከላከያ ሰራዊት እጅ መሆኗን ተናግረዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  "የኦሮሞ ሕዝብ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ጋር በአንድነት መኖር የሚፈልግ ይመስለኛል" - ጃዋር መህመድ (አዲስ ቃለ-ምልልስ)

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share