April 23, 2014
1 min read

የአዲስ አበባ አስተዳደር ሰማያዊ ፓርቲ እሁድ የጠራውን ሰልፍ እኛ በምንለው መሠረት ካላደረጋችሁ ፎርም አትሞሉም አለ (ደብዳቤውን ይዘናል)

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ ቤት በዛሬው ቀን ለሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፉን ለማካሄድ ፎርም መሙላት አለባችሁ በሚል ጥሪ አድርጎ የነበረ ቢሆን ወደ ቢሮው ካቀኑ በኋላ ‹‹ሰልፉን የምታደርጉት እኛ በምንለው መሰረት ካልሆነ ፎርሙን አትሞሉም›› እንዳላቸው ታውቋል፡፡ አመራሮቹም ደብዳቤ በጻፋችሁልን መሰረት ፎርሙን ካልሞላን ከቢሮ አንወጣም ብለዋል፡፡

ይህ በዚህ እንዳለ ቅስቀሳውና ሌሎች ለሰላማዊ ሰልፉ የሚደረጉት ዝግጅቶች አሁንም ቀጥለዋል፡፡

afro times tuesday edition
Previous Story

የኢሕአዴግ ሊጎች በአክራሪነት ላይ ባደረጉት ውይይት በማህበረ ቅዱሳን ላይ የተሰነዘረው ፍረጃ ተቃውሞ ገጠመው

29402
Next Story

የመድሃኔዓለም ቤ/ክ መስራች አባት አቡነ ዳንኤል ተናገሩ፤ የካህናቱ ውግዘት ሃይማኖታዊ ትርጉም የለውም አሉ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop