April 22, 2014
1 min read

[ሰበር ዜና] በአዲስ አበባ ቅስቀሳ ላይ የነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታሰሩ

ሰማያዊ ፓርቲ ለ19/2006 ዓ.ም ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፉ ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ በአስሩም ክፍለ ከተሞች ቅስቀሳ የጀመረ ሲሆን በአብዛኛዎቹ ክፍለ ከተሞች ቅስቀሳው እየተካሄደ እንደሚገኝ ከሰልፉ አስተባባሪዎች ለማወቅ ተችሏል፡፡

ይሁንና በአንዳንድ አካባቢዎች ፖሊስና ደህንነቶች ቅስቀሳውን ለማስቆም የሞከሩ ሲሆን በካሳንችስ፣ አቧሬና አራት ኪሎ መስመር ሲቀሰቅሱ የነበሩ አባላትና ደጋፊዎች በፖሊስ ተይዘው ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ካሳችንችስ 6ኛ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኙም ለማውቅ ተችሏል፡፡

ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እንመለሳለን።

mariano bareto ethiopia coach
Previous Story

Sport: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በወር 15ሺህ ዶላር ደመወዝ ፖርቱጋላዊ አሰልጣኝ ቀጠረ

Neger Ethiopia issue 9 Final 1 Page 01
Next Story

ነገረ -ኢትዮጵያ ጋዜጣ ከወቅታዊ ዜናዎችና ትንታኔዎች ጋር – ቁጥር 9 [PDF]

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop