November 22, 2022
1 min read

የትግራይ ክልል ተደራዳሪዎች መግለጫ

በፌዴራል መንግሥትና በህወሓት መካከል ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ላይ የተካሄደው የሠላም ሥምምነትና ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ የተፈረመውን የአፈፃፀም ስምምነት የትግራይን ሕዝብ ሕልውና መሰረት በማድረግ የተካሄደ መሆኑን በትግራይ በኩል ተደራዳሪ የነበሩ ገለፁ።

በትግራይ ክልል በኩል ተደራዳሪ የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ በጉዳዩ ላይ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።

VOA Amharic

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

Latest from Blog

የኦህዴድ መራሹ ብልፅግና  መንግስት  በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን  ዜጎች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ የነፃ እርምጃ  ግድያዎች  መንግስት ያሰበውን የፖለቲካ ግብ ያሳካለታል  ወይ ? በኔ አመለካከት እነዚህ የንፁሃን ዜጎች  የጅምላ ግድያዎች  በሁለት በኩል እንደተሳለ ቢላዎ (double edge sword) ናቸው:: ፩- መንግስት እያሰላው

 የኦህዴድ መራሹ ጅምላ ግድያዎች ስሌት (ሸንቁጥ- ከምዕራብ ካናዳ)

January 24, 2025
እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።

በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?

January 23, 2025
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

Go toTop