በሳዑዲ አረብያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በፀጥታ ኃይላት ከፍተኛ እንግልት እንደደረሰባቸዉ እና አሁንም በዚሁ ችግር ዉስጥ ያሉ ዜጎች ጥቂት እንዳልሆኑም እየተነገረ ሲነገር ቆይቷል። የጀርመን ድምጽ ራድዮ የእንወያይ ዝግጅት በሳዑዲ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያንን ላይ ስለደረሰዉ ችግር አጠቃላይ ገጽታ እና በወቅቱ ዜጎችን ለመርዳት እየተደረገ ስላለዉ እንቅስቃሴ ጀፈር አሊ፤ ተወያዩችን ይዞ ሐሳብ አሰባስቧል። የዚህን የጀርመን ድምጽ ራድዮ ውይይት የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ተካፈሉት
[jwplayer mediaid=”10329″]
የሳዑዲ አረቢያው የወገን ችግር እና መፍትሔው (ሊያደምጡት የሚገባ ውይይት)
Latest from Blog
የኦህዴድ መራሹ ብልፅግና መንግስት በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ዜጎች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ የነፃ እርምጃ ግድያዎች መንግስት ያሰበውን የፖለቲካ ግብ ያሳካለታል ወይ ? በኔ አመለካከት እነዚህ የንፁሃን ዜጎች የጅምላ ግድያዎች በሁለት በኩል እንደተሳለ ቢላዎ (double edge sword) ናቸው:: ፩- መንግስት እያሰላው
የኦህዴድ መራሹ ጅምላ ግድያዎች ስሌት (ሸንቁጥ- ከምዕራብ ካናዳ)
እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።
በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት
ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ
የትሕነግ ዳግም ጦርነት አዋጅ፤ ብልጽግና በሴተኛ አዳሪዎች ላይ ግብር ሊጥል ነው፤ የዐቢይ የጫካ ፕሮጀክት ስውር እስር ቤት
የትሕነግ ዳግም ጦርነት አዋጅ፤ ብልጽግና በሴተኛ አዳሪዎች ላይ ግብር ሊጥል ነው፤ የዐቢይ የጫካ ፕሮጀክት ስውር እስር ቤት
የትግራይ ወታደራዊ ሀይል ዉሳኔ / አዳዲስ ዉጊያ እና የአማራ ፋኖ በወሎ / የወቃይትኮሚቴ መስራች ተገደሉ