የሳዑዲ አረቢያው የወገን ችግር እና መፍትሔው (ሊያደምጡት የሚገባ ውይይት)

በሳዑዲ አረብያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በፀጥታ ኃይላት ከፍተኛ እንግልት እንደደረሰባቸዉ እና አሁንም በዚሁ ችግር ዉስጥ ያሉ ዜጎች ጥቂት እንዳልሆኑም እየተነገረ ሲነገር ቆይቷል። የጀርመን ድምጽ ራድዮ የእንወያይ ዝግጅት በሳዑዲ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያንን ላይ ስለደረሰዉ ችግር አጠቃላይ ገጽታ እና በወቅቱ ዜጎችን ለመርዳት እየተደረገ ስላለዉ እንቅስቃሴ ጀፈር አሊ፤ ተወያዩችን ይዞ ሐሳብ አሰባስቧል። የዚህን የጀርመን ድምጽ ራድዮ ውይይት የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ተካፈሉት
[jwplayer mediaid=”10329″]

ተጨማሪ ያንብቡ:  በኦሮሚያ ከተሞች ትምህርት መቋረጡ ታወቀ
Share