ጄ/ል ባጫ ደበሌ በሜሪላንድ ግዛት የ350ሺህ ዶላር ቤት ገዙ

ጄነራል ባጫ ደበሌ
ከኢየሩሳሌም አርአያ

ጄ/ል ባጫ ደበሌ በአሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት በ350ሺህ ዶላር ቤት መግዛታቸው ታውቋል። የባጫ ባለቤትና አንድ ልጃቸው እንደሚኖሩበት ሲታወቅ ልጃቸው በተርም ከ20ሺህ ዶላር በላይ እየተከፈለለት እንደሚማር ማወቅ ተችሏል።

በከፍተኛ ሙስና ውስጥ ከተዘፈቁ የመከላከያ ከፍተኛ የጦር አዛዦች አንዱ የሆኑት ባጫ ደበሌ በቦሌ ከለንደን ካፌ ፊት ለፊት ባለሁለት ፎቅ ዘመናዊ ቪላ ገንብተው እንደሚያከራዩ ይታወቃል። በኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት ወቅት አሰብን ለመቆጣጠር ይገሰግስ የነበረውን የኢትዮጵያ ሰራዊት ከመለስ ዜናዊ በተላለፈ ትእዛዝ ግስጋሴው እንዲገታና ወታደራዊ እቅዱ እንዲኮላሽ ከፍተኛ ሚና የተጫወቱት ባጫ ደበሌ መሆናቸውን የቅርብ ምንጮች ያረጋግጣሉ።

ባጫ የአቶ መለስን “ሃሳብ” ተግባራዊ በማድረጋቸው በሙስና ሃብት ጥግ መድረስ ችለዋል ሲሉ ምንጮቹ ያክላሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  በእነ ጉርሜሳ አያኖ መዝገብ (የኦፌኮ አመራሮች የነአቶ በቀለ ገርባ) የቪዲዮ ማስረጃዎች መታየት ቀጥለዋል (የካቲት 13 2009)

1 Comment

  1. Why this is pathetic and ostensibly genuine news seems smear campaign and children of nefitegn propogand targeted Oromo general? Why they silent on others and focus their attention on him? Even if he did it, he didn’t steal a single coin from Tigeray or Amhara. The Gold, coffee and other valuable resources of Oromia is can buy him more than that.
    $350K worth house is nothing let alone for a general even dishwashers & waiters Diasporas has bought a house worth of $150K &$200K. Shame on the zehabesha website host. Son of beggers.

Comments are closed.

Share