ነገ በደሴ ለሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ እየተደረገ ያለውን ቅስቀሳ የሚያሳይ ፎቶ ዜና

የአንድነት ፓርቲ “የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት” በሚል መሪ ቃል 2ኛውን ዙር ሕዝባዊ ንቅናቄ በደሴ ከተማ ነገ እሁድ ኤፕሪል 6 ቀን 2014 ዓ.ም በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ያደርጋል። የደሴ ነዋሪዎች አደባባይ ወጥቶ ብሶቱን እንዲያሰማ አንድነት ጥሪ ያቀረበ ሲሆን የፓርቲው መሪዎች ሳይቀሩ ሕዝብ በተሰበሰበት በመገኘት በራሪ ወረቀቶችን በመበተን፣ በሞንታርቦ እና በሌሎችም መንገዶችም በመቀስቀስ ላይ ይገኛሉ። ነገ እሁድ በደሴ የሚደረገውን ሰልፍ በማስመልከት እየተደረገ ያለውን ቅስቀሳ የሚያሳየውን ፎቶዎች ይመልከቱ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የነቢዩ መሐመድ የልደት በዓል አስመልክቶ መልዕክት አስተላለፉ
Share