April 7, 2023
7 mins read

መረጃ: አፋኙ የኦሮሞዉ መንግስት ዐብይ አህመድ ልዩ ሃይል ለማፍረስ የተሸረበዉ ሰዉሩ ሴራ

መጋቢት 25 ቀን 2015 ዓ/ም

339134629 933508694447351 8947185248849112014 n 1

የአማራ ህዝብ መከታ መሆኑን በተደጋጋሚ በተግባር ያረጋገጠዉ የአማራ ልዩ ኃይል ባልተሟላ ሎጅስቲክስ እና አመራር ውስጥ ሆኖ የአማራን ህዝብ እና ሀገሩን ኢትዮጵያን ከጥፋት ለመታደግ መራር መስዋዕትነት በመክፈል ላይ የሚገኘዉን ክንደ ንብልባሉን የአማራን ልዩ ሃይል ለማፍረስ የተሸረበዉ ሰዉሩ ሴራ፦ መጋቢት 24 ቀን 2015 ዓ.ም በአማራን ከፍተኛ የጸጥታ ባለስልጣናት

ባህር ዳር ላይ በተደረገ ዝግ ስብሰባ በጀነራል አበባዉ ታደሰ እና በአማራ ልዩ ሃይል አዛዥ ሜ/ጀነራል መሠለ በለጠ ወይም በቅጥል ስሙ ጉበና እና በክልሉ ውስጥ በተደራጀ ጸረ አማራ የጽጥታና የፖለቲካ ሃይሎችም ጭምር አማካኝነት የአማራን ልዩ ኃይል ለማፍረስ ግልጽ የሆነ ትዕዛዝ የሰጡ ሲሆን ይህ ሁሉ የሚሆነዉ የኦሮሞ ልዩ ሃይል ከ40,000 በላይ የኮማንዶ ስልጠና እየሠለጠነ ባለበት ወቅት መሆኑ እጅግ በጣም ጉዳዩን ዉስብስብና ለከፍተኛ ሥጋት የሚዳርግ ሁኖ አግኝተነዋል።

በዚህ ሽፋን የአማራ ልዩ ሃይልን ለማፍረስ እና በአማራ ሕዝብ ላይ የተለመደዉን ያለምንም ከልካይ መንግስታዊ የዘር ፍጅት ለመፈጸም የታቀደ የፖለቲካ ሸፍጥ ነዉ። ይህን ለማሰፈጸም በዐብይ አህመድ በተጻፈ ደብዳቤ ለአማራ ክልላዊ መንግስት ትዕዛዝ ለዶ/ር ይልቃል ከፋለ የደረሰዉ መሆኑና ውሳኔ ጊዜውን ያልጠበቀ፤ ፍፁም ኃላፊነት የጎደለው፤ በተለይም ጥቃት ያንዣበበበትን የአማራን ሕዝብ ለማስመታት ያለመ አደገኛ ወሳኔ ነው በአራቱም ጠቅላይ ግዛት የሚገኙ የዐማራ ታሪካዊ አጽመ ርዕስቶች ባልተመለሱበት እንዲሁም በማንነቱ ተለይቶ እየተጠቃ ያለው፤ የአማራ ሕዝበ በሀገሩ የመኖር ተፈጥሯዊ መብቱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነት አደገኛ ዉሳኔ መወሰን ፈጽሞ ተቀባይነት የለዉም።

መላዉ የአማራ ሕዝብም ከአማራ ልዩ ሃይልና ፋኖ ጎን በመቆም የታሪካዊ ጠላቶቹን ሴራ እንዲያከሽፍ በጥብቅ እናሳስባለን።ዛሬ በሁሉም በአማራ በክልሉ የፀጥታ አመራሮች የተሳተፉበት በጀነራል አበባዉ ታደሰ የመሪነት በተካሄደዉ ስብሰባ በክልሉ የፀጥታ አመራር ስብሰባ ሁሉም የክልሉ ከፍተኛ የጸጥታ አመራሮች የአማራን ልዩ ሃይልና ፋኖን ትጥቅ የማስፈታትና የማፍረስ እንዲሁም”.የአማራን አድማ ብተናውን ጭምር እንዲበተን. በማለት ሪፖርት ሲያቀርቡ ከአማራ ክልል የጸጥታ ከፍተኛ አመራሮች ከግማሽ በላይ በመቃወማቸዉ ከጀነራል አበባዉና ከሜ/ጀነራል መሠለ በለጠ በስተቀር የተቀረዉ የአማራ ልዩ ሃይል ሊበትን ዓይገባም የሚል አቋም በመያዛቸዉ በተፈጠረ አለመግባባት በስብሰባው የፖለቲካ አመራሮችና (የምሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊዎች)፣ እንዲሁም ( ( የሰላም እና ደህንነት ሃላፊ ደሳለኝ ጣሰዉ እና ምክትል ቢሮ ኃላፊ) መንገሻ አዉራሬስ ልዩ ሃይሉ መበተን አለበት የሚል አቋም በመያዛቸዉ። በተፈጠረ አለመግባባት ስብሰባዉ ያለ ስምምነት ሊቋረጥ ችሏል።

ይህ ሁሉ የሚሆነዉ የኦሮሞ ልዩ ሃይል ከ40,000 በላይ የኮማንዶ ስልጠና እየሠለጠነ ባለበት ወቅት መሆኑ እጅግ በጣም ያማል። በዚህ ሽፋን የአማራ ልዩ ሃይልን በማፍረስ እና በአማራ ሕዝብ ላይ የተለመደዉን ያለምንም ከልካይ መንግስታዊ የዘር ፍጅት ለመፈጸም የታቀደ የፖለቲካ ሸፍጥ ነዉ። ይህን ጊዜውን ያልጠበቀ፤ ፍፁም ኃላፊነት የጎደለው፤ በተለይም ጥቃት ያንዣበበበትን የአማራን ሕዝብ ለመጨፍጨፍና ለማስጨፍጨፍ የታቀደ በአራቱም ጠቅላይ ግዛት የሚገኙ የዐማራ ታሪካዊ አጽመ ርዕስቶች ባልተመለሱበት እንዲሁም በማንነቱ ተለይቶ እየተጠቃ ያለው፤ የአማራ ሕዝበ በሀገሩ የመኖር ተፈጥሯዊ መብቱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ እንዲህ ዓይነት አደገኛ ዉሳኔ መወሰን ፈጽሞ ተቀባይነት የለዉም።

ከዚህ በመቀጠል ለክንደ ነብልባሉ ለአማራ ልዩ ሃይል በሙሉ የዐብይ አህመድን ኃላፊነት የጎደለዉ በሸፍጥ የተሸበበ ትዕዛዝ ዉድቅ በማድረግ ትጥቅህን እንደያዝክ ከአማራ ሕዝብ ጋር ሁነህ ወቅቱ የሚጠይቀዉን ሁለገብ ትግል ታደርግ ዘንድ እናሳስባለን።

መላዉ የአማራ ሕዝብም ከአማራ ልዩ ሃይልና ፋኖ ጎን እንዲሰለፍና የታሪካዊ ጠላቶቹን ሴራ እንዲያከሽፍ በጥብቅ እናሳስባለን።

የአማራ ሕዝብም ከአማራ ልዩ ሃይልና ፋኖ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

Go toTop