Hiber Radio: ሱዳን በአገሯ የኢትዮጵያ አማጺያንን እያሰለጠነች መሆኑ ተገለጸ

/

የህብር ሬዲዮ የካቲት 23 ቀን 2006 ፕሮግራም
እንኳን ለአድዋ ድል 118ኛው በዓል አደረሳችሁ!!

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
<...በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት የሚባለው ጥቂቶች የተንደላቀቀ ኑሮ የሚኖሩበት ብዙዎች በሚያስፈራ ድህነት ውስጥ የወደቁበት... ውጭ ውጩን በህንጻዎች ግንባታ የተጋረደ ውስጡን ግን የከፋ ሙስና የተንሰራፋበት ሁኔታ ነው ያለው ይሄ አደገኛ ነው ...>>

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ የቀድሞው የዓለም ባንክ የኢኮኖሚ አማካሪ ለህብር ሬዲዮ ከሰጡት ቃለ ምልልስ(ሙሉውን ያዳምጡ)

<...የአድዋ ድል የመላው ጥቁር ሕዝቦች ድል ነው ይሄን ማንም አይነጥቀንም ። ዛሬ ለሚረገጠው መብታችን ግን አባቶቻችን አንድ ላይ እንደቆሙት በጋራ መቆም አለብን ...>

አቶ ስዩም መንገሻ የአንድነት ዋና ጸሐፊ የአድዋን 118ኛ በዓልን በአዲስ አበባ ስላከበሩበት ሁኔታ ተጠይቀው ከሰጡት ምላሽ(ሙሉውን ያዳምጡት)

<<...ለረዳት አብራሪው ሀይለመድህን አበራ ፊርማ ማሰባሰብ ጀምረናል ።ፊርማው ለስዊዝ ባለስልጣናት የሚቀርብ ነው...>>

አቶ ጴጥሮስ አሸናፊ ረዳት አብራሪው እንዲፈታ ጥረት የሚያደርገው ግብረ ሀይል አባል ለህብር ከሰጡት ቃለ ምልልስ የተወሰደ

የህብር ሬዲዮ አራተኛ ዓመት በዓል ልዩ ሪፖርት

ሌሎችም ዝግጅቶች

ዜናዎቻችን

– ሙስና ኢትዮጵያን እያጠፋት መሆኑን የቀድሞው የዓለም ባንክ የኢኮኖሚ አማካሪ ገለጹ

– ሱዳን በአገሯ የኢትዮጵያ አማጺያንን እያሰለጠነች መሆኑ ተገለጸ

– ኢትዮጵያውያን ግፍ በዛብን ብለው የሳውዲን እስር ቤት ሰብረው ወጡ

* ጩኸትና የጥይት ተኩስ ተሰምቷል

– የአድዋ ድልን መዘከር ብቻ ሳይሆን በአንድ ላይ ቆመው ለመብታቸው እንዲታገሉ ጥሪ ቀረበ

– ተቃዋሚዎችም እንዲተባበሩ ተጠይቋል

– ኩዌት ኢትዮጵአውያን የጉልበት ሰራተኞችን አልቀበልም አለች

– ረ/አብራሪ ሀይለመድህንን የስዊዝ መንግስት ጥገኝነት እንዲሰጠው የሚጠይቅ ፊርማ መሰብሰብ ተጀመረ

– የመጀመሪያው ድሪም ላይነር አብራሪና የአየር መንገዱ ም/የስራ ሀላፊ በፈቃዳቸው ለቀቁ ተባለ

– አንድነት በባህር ዳር ያደረኩትን ተቃውሞ አዲስ አበባን ጨምሮ በ12 የአገሪቱ ከተሞች ይቀጥላል አለ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

ተጨማሪ ያንብቡ:  የትግራይን ሕዝብ ጁንታ ብለህ ከጨፈጨፍክ በኋላ አሁን ደግሞ ጃውሳ ብለህ በአማራ ሕዝብ ላይ ሰይፍህን መዘዝክ
Share